#ማስታወቂያ ለደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲና የአካባቢው ማህበረሰብ በሙሉ፦ በዩኒቨርሲቲያችን የስፖርት ሳይንስ ጅምናዚዬም ሲሰጥ የቆዬው የጅም ስፖርት አገልግሎት በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምክንያት ለሳምንታት ተቋርጦ መቆዬቱ ይታወቃል። ከ26/02/2014 ዓ.ም ጀምሮ በሙሉ አቅም ስራ የጀመርን መሆኑን እየገለፅን ነባር የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በተለመደው ፕሮግራም መሰረት እንድትቀጥሉ እያሳሰብን በአዲስ ለመመዝገብና የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለመሆን የምትፈልጉ ደግሞ በስልክ ቁጥር 09-13-87-48-67 በመደወል ሙሉ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። የስፖርት ሳይንስ ጅምናዚዬም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዌብሳይት www.dmu.edu.et ቴሌግራም https://t.me/Debre_Markos_University ፌስቡክ https://www.facebook.com/dmu.edu ዩቱዩብ https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q ቲዊተር https://twitter.com/dmu_ethiopia እንስታግራም https://www.instagram.com/dmu_ethiopia/ ሊንክድኢን https://www.linkedin.com/in/dmu-ethiopia/ "የዕውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!" ከእኛ ጋር ሰለሆናችሁ ምስጋናችን የላቀ ነው! 4.4K viewsedited 18:22