የአሸናፊ ሰውነትን ባህርይ ስትወርስ በጠዋት ትነሳለህ በጠዋት የምትነሳበት ሰዓት ውጤት የሚለካው፤ የመኝታ ሰዓትህ የተስተካከለ ሲሆን ነው፤ ስለምትነሳበት ሰዓት ከሌላ ሰው ጋር የውድድርም የድርድርም አይደለም፤ በዚህ ሰዓት ተነሳ ተብለህም አትገደድም፤ ነገር ግን በምን ሰዓት ብትነሳ አሸናፊ ሰው ትሆናለህ ነው ዋናው ቁምነገር የአሸናፊ ሰውነትን ባህርይ ስትወርስ በጠዋት ትነሳለህ፤ በጠዋት ስተነሳ ስለ ሕይወትህ ታስባለህ ፤ በጠዋት ስትነሳ ስለ ሕልምህ ታስባለህ ፤ በጠዋት ስተነሳ ስለ ራስህ ታስባለህ ፤ በጠዋት ስተነሳ ስለጤንነትህ ታስባለህ ፤ ስለዚህ በህይወትህ ተሸናፊ ሰው መሆን ምርጫህ ሊሆን አይገባምና ልማዶችህን በመፈተሽ ራስህን አሸናፊ አድርግ" ዳዊት ድሪምስ መልካም ቀን ተመኘን በስልጠናዎቻችን ለመሳተፍና የበለጠ መረጃ ለማግኘት በ+251938252525 ይደውሉ። 2.5K viewsedited 08:09