Get Mystery Box with random crypto!

قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ إِذَا صَلَّى أَحَدُكُمُ الْجُمُعَةَ فَل | ❥ ዳሩል ኢስላም/Darul Islam ❥

قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ

إِذَا صَلَّى أَحَدُكُمُ الْجُمُعَةَ فَلْيُصَلِّ بَعْدَهَا أَرْبَعًا
       رواه مسلم.

የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–

(አንዳችሁ የጁሙዐ ሶላትን በሰገደ ጊዜ ከሱ ቡኃላ (ሱና) አራት ረከዐ  ይስገድ።)

      ሙስሊም ዘግበውታል።

መልካም ጁምዓ:

@Darul_Islam_channal
@Darul_Islam_channal