Get Mystery Box with random crypto!

HD creative

የቴሌግራም ቻናል አርማ daru_selam111 — HD creative H
የቴሌግራም ቻናል አርማ daru_selam111 — HD creative
የሰርጥ አድራሻ: @daru_selam111
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 294
የሰርጥ መግለጫ

አሏህ ኢኽላስን ያላብሰን
الحق لا يعرف بالرجال
وإنما يعرف الرجال بالحق
ሀቅ በሰዎች አይታወቅም
ሰዎች ናቸው በሀቅ የሚታወቁት
ለአስተያየት:- @adinunesihabot
በይፋ ስራ የጀመረበት ➧Muharem 01-01-1443 hijra

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2021-09-01 06:31:52 ‏قال أبو بكر بن عياش :

كان #زر_بن_حبيش من أعرب الناس ؛
كان ابن مسعود يسأله.
يعني عن العربية .

( أبو نعيم في الحلية )
971 viewsĤafizudiň, 03:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-29 15:51:59 ሰሞኑን በቅጥፈት አሪጋቢዎች ሲነዙ ለነበሩ ውዥንብሮች የተሰጠ ምላሽ
(ተከታታይ)

ክፍል -1
1.1K viewsĤafizudiň, 12:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-27 12:02:54 የትም ተወለድ በሱና እደግ
1.2K viewsĤafizudiň, 09:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 15:37:04
ታላቁ ዐሊም ሸይኽ ረቢዕ ውሽትና ውሸታሞችን ርክሰታቸውን እንዲህ ሲሉ ይገልፃሉ:-

الكذب أخبث من البدع يا إخوان، والكذَّاب أخبث عند أهل السُّنَّة من المبتدع؛ المبتدع يُروى عنه، رووا عن القدريَّة، رووا عن المرجئة، رووا عن غيرهم من أصناف أهل البدع، ما لم تكن بدع كفريَّة؛ ما لم يكن كذَّابا، ولو كان ينتمي إلى السُّنَّة: كذَّاب ! أحطُّ من أهل البدع ! ومن هنا عقد -بارك الله فيكم- ابن عَدْيٍ في كتابه الكامل حوالي تسع وعشرين بابًا للكذَّابين، وبابًا واحدًا لأهل البدع،

"ወንድሞቼ ውሸት ከቢድዐ የበለጠ ቆሻሻ ነው። ውሸታም አህሉሱናዎች ዘንድ ከሙብተዲዕ የበለጠ ቆሻሻ ነው።
ሙብተዲዕ ከሱ (ሐዲሥ) ይወራለታል ከቀደርያ አውርተዋል ከሙርጅአ አውርተዋል ከሌሎችም ከሙብተዲዕ አይነቶች ቢዳዐው እስካለከፈረውና ውሸታም እስካልሆነ ድረስ አውርተዋል። (ውሸታሙ) ወደሱና እንኳ የሚጠጋ ቢሆን (አይወራለትም) ውሸታም ከቢድዐ ባለቤት የወረደ ነው! ለዚህም ሲባል (ባረከሏሁ ፊኩም) ኢብኑ ዐድይ ካሚል የሚባለው ኪታቡ ላይ አንድባብ ብቻ ለቢደዐባለቤቶች ሲያዘጋጅ
ሃያ ዘጠኝ ባብ ለውሸታሞች አዘጋጅቷል"

ወንድሜ የውሸት ረድ የትም አያደርስህም ውሸት ሰዎች የበለጠ እንዲርቁህ ለእምነትህ ቦታ እንዳይስጡህ ከማድረጉ ባሻገር አሏህ ዘንድ እጅግ የተጠላ ከባድ ወንጀል ነው።
ወደጌታህ ተመለስ!!!
___

3, "ኢጅማል አድርጎ የሚፈልጋቸውን ሰዎች መቶ የሚፈልጋቸውን ሰዎች ጠቅ አድርጎ ነድፎ የሚፈልገውን ነገር አስቀምጦ ወጣ ማለት ነው።" አልክ

መልስ:-
ፅሁፉ አወ ተማሪዎቻቸው በጭፍን እንዲከተሏቸው የሚኮተኩቱትን ጠቅ ያደርጋል። አንተም ከነሱው ምድብ ከሆንክ እራስህን ፈትሽ እንጅ ፀሓፊውን አትውቀስ።

በጭፍን መከተልን በማውገዙ ሰዎችን በጭፍን እንዳይከተሉ በማስጠንቀቁ ሱንይ የሆነን ሰው ሊያስደስት ይገባዋል እንጅ ሊቆጣ ሊበሳጭ አይገባውም

ለዚህም ነው ታላቁ የቀደምት ዐሊም አቡ በክር ኢብኑ ዐያሽ እንዲህ ያሉት

قيل لأبي بكر بن عياش من السُّنِّيُّ؟ فقال: السُّنِّيُّ الَّذِي إِذَا ذُكِرَتِ الْأَهْوَاءُ لَمْ يَتَعَصَّبْ لِشَيْءٍ مِنْهَا

ለዐቡ በክር ኢብኑ ዐያሽ ሱንዩ ማን ነው? ተባላቸው እርሳቸውም " ሱንይ ያ ልብ ወልዶች ሲነሱ ከነሱ ለምንም ወገንተኝነት የማይዘው ነው" አሉ

ወንድሜ ለወንድምህ ያለህ ጥላቻ በልክ ይሆን ጥላቻህ የፃፈውን ሐቅ እንድትቃወም አይገፋፋህ!!
__

4, "ዋቂፋ የሚባሉት እምን ላይ ነው የቆሙት ትላንት እንዲህ ነበሩ ዛሬ እንድህ ሁነዋል እያልኩህ ነው።" አልክ

መልስ:-
አንተ የበድዕከውን ሰው ስላል በደዑ ሊላ ቅፅል ስም ማውጣቱ በሸሪዐ የተወገዘ ነው።

وَلَا تَلْمِزُوا أَنفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ ۖ
بِئْسَ الِاسْمُ الْفُسُوقُ بَعْدَ الْإِيمَانِ ۚ وَمَن لَّمْ يَتُبْ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ

በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡

ከዚህ ጥፋትህ ተመለስ በዳይ አትሁን!

ዛሬ ወንድሜ አይደለም አንተና መሰሎችህ የበደዐችሗቸውን ካልበደዑ ብለህ ዋቂፋ ልትል ቀርቶ ብዙ ታላላቆችም የተናገሩባቸውን ትልልቅ ዑለሞች ያልበደዑትንም ከሱና ልታወጣ "ዋቂፋ" እያልክ ስም ልትለጥፍ አትችልም!! ከቻልክ አሳየን!

እንደውም ሸይኽ ረቢዕ ከተናገሩባቸው አጥብቀው ያወገዟቸውን ኡለሞች በቻናልህ ላይ ስትለቅ ነበር። ((እሄን ወደፊት በሰፊው እዳሰዋለሁ)) ግን እነሱን አንተ ከሱና ከማስወጣት አልፈህ "ዐላማህ" "ፈቂህ" እያልክ እያሞካሸህ ስትለቅ ነበር በራስህ የዋለለ ሚዛን መሰረት አንተንስ ምን እንበልህ???

ከዚህም አልፈህ ከሱና እንደወጣ ዐሊሞች ያለምንም ኺላፍ የተናገሩበትን ሲያስዩን ሃኒ ቡርይክን በቻናልህ ለቀቅክ?? ወዳጀ የሃኒ ጥሚት አይደለም ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር፣ከኡስታዝ ሳዳትና ከኡስታዝ ሰዒድ ሙሳ ጋር ሊነፃፀር ይቅርና "ሙመይዕ" ከምትላቸውም ጋር የሰማይና የመሬት የደቡብና ምስራቅ ጋር ይለያያል እንደውም ፍፁም ከርሱ ጋር ማነፃፀሩ የራስን ጤነኝነት ያጠያይቃል። ሃኒ ቡርይክን ዐሊም እያልክ እያሽሞነሞንክ ኡስታዞችን ዋቂፋ ማለት ጭራሽ የመንሀጅ እውቀት እንደሌለህ በሳቡበህ የምትነዳ ጭፍን ተከታይ መሆንህን ነው የሚያሳየው። የሚገርመው የተከታዮችህ አለመባነን ነው!!!
((ለማንኛውም ስለሃኒ ቡረይክም ወደፊት የዐሊሞችን ረድ በማየያዝ አጠር ያለ ዳሰሳ አደርጋለሁ))

ለማንኛውም ቢገባህ አንተና መሰሎችህ ከሱና ያስወጣችሗቸውን ካላስወጡ ብለህ ከሱና ማስወጣት የሰለፊይ አቋም ሳይሆን የሐዳድዮች አቋም ነው። ካላመንክ ሸይኽ ረቢዕ(ሐፊዘሁሏህ) ያዘጋጁትን የሐዳድዮች ባሕሪ አንብብ ወይንም ከኡስታዝህ ላይ ቅራ የዛኔ የት ቁመህ እየተኮስክ እንደሆነ ይገለፅለሃል !!


________ይቀጥላል____________


ወንድማችሁ ኢብኑ ሙሐመድዘይን
(ሙሐረም 18/1443ሂ)

http://t.me/daru_selam111
1.3K viewsH, edited  12:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 15:36:41 الحمد لله، وأشهد أن لا إله إلا الله وحده لا شريك له، وأشهد أن محمدًا عبده ورسوله.

ክፍል አንድ
ለወንድም ዐሊ ሑሴን ሰሞኑን በኡስታዝ ሳዳት ከማል፣በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወርና በኡስታዝ ሰዒድ ሙሳ (ሐፊዞሁሙሏሁ ጀሚዓን) ላይ ረድ በማለት ለቀጠፈባቸው ቅጥፈት የተሰጠ መልስ

በሀገራችን ኢትዮዽያ የሰለፊያ ዱዐቶች እጅግ በጣም የሚረዳቸው ባስፈለገበት ጊዜ የተለያዩ የጥመት አካለት ውድቀታቸውን በሚመኙበት ወቀት ወጣቱን ከተለያዩ የጥመት አካላት ለማትረፍ ደፋ ቀና እያሉ ሌላው እንኳ ቢቀር በዱዐ ሊረዱ በሚገባቸው ጊዜ! ወንድም ዐሊ ሁሴን ሶስት ክፍል በያዘ ድምፅ ረድ ብሎ ደንገት መጣ! እንዳሐቂቃ ረዱ የጥመት አካላትን ያስደሰት ሰለፊዩችን ያስደነገጠ ነበር።

ኢንሻ አሏህ በዚህ ፁሁፊ ወንድም ዐሊ ላነሳቸው የተወሰኑ ነጥቦችን በማንሳት መልስ እሰጣለሁ

ላነሳቸው ሀሳቦች መልስ ከመስጠቴ በስተፊት ሁለት መግቢያዎችን ላስቀድም

አንደኛ:- መልስ እንድፅፍለት ያነሳሱኝ ሀሳቦች

መልስ ለመፃፍ ያነሳሱኝ ሶስት ነጥቦች ናቸው።

1, የመልእክተኛው (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም)

«من رد عن عرض أخيه رد الله عن وجهه النار يوم القيامة»، أخرجه الترمذي (1932) وحسنه.
"ከወንድሙ ክብር ላይ የመለሰ አሏህ የውመልቂያማ ከፊቱ ላይ እሳትን ይመልስለታል" የሚለው ሐዲሥ

2, ወደመንሐጅ ሰለፍ አድስ የገቡ ልጆች ሹብሃ ስለሚወድቅባቸው ሹብሃቸውን ለማስወገድ
3, ወንድም ዐሊ ባደረገው ረድ የተለያዩ የሰለፊያ ዐሊሞችን ስለተቸ እንድሆም የፍላጎቱን ስለተናገሩለት የተለያዩ የጥመት ባለቤቶችን ለሀገራችን ወጣት እያስተዋወቀ ስለሆነ ከዚህ ድርጊቱ ይቆጠብ ዘንድ በዚህም ስህተቱ ሰለፊዮች እንዳይከተሉት በማሰብ ከዚህ በታች እንደሚከተለው ላነሳቸው የተወሰኑ ነጥቦች መልስ እሰጣለሁ።

ሁለተኛው መግቢያ: ካነሳሃቸው ሃሳቦች መካከል መልስ የምሰጠው በቻናሎቻቸው ለቀውት በነበረው ፅሁፎች ዙሪያ እንጅ ከአንተ ጋር በግል እሄን ብለውኛል እንድህ ጠይቀውኛል ምናምን እያልክ ስለምታነሳው የግል ወሬ አይደለም።
በግል እንድህ ብለውኛል እያልክ ላነሳሀቸው ነጥቦች መልስ አልሰጥም ምክኒቱም
ውሸትህን ይሆን ወይንም ያሉህን ያለአግባብ ተረድተህው ይሆን ማረጋገጥ ስለሚያስፈልግ።
በተለይ ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ (ሐፊዞሁሏህ) የፃፏት አጭር ፅሁፍ እንደዋሸህ ትጠቁማለች ስለዚህ ለውሸትህ መልስ መስጠት እኔን አይመለከትም እነኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ የሚመልሱትን እንጠብቃለን
አይደለም በግል አውረተውኛል ያልከው ይቅርና እዚህም ከፅሁፋቸው አየመዘዝክ ሀሳብ ስታወጣ ሃሳብ የመለጠጥ ፅሁፉን የማይሸከመውን ሀሳብ እሄን ያስይዛል እያልክ ማሸከም ስለሚታይ ስላልሰማነው እውሸት ይሁን እውነት ስላላረጋገጥነው ነጥብ መልስ አልሰጥም
አሏህን ለመልካሙ ነገር ሁሉ እንዲገጥመኝ ሐይልና ብርታትን እንዲሰጠኝ እየተማፀንኩ ወዳነሳሃቸው ሃሳብ አልፋለሁ
_____
1, "አሁን በጣም እሰለፍዩ መሃል ላይ ፊትና የሆነው ሳዳት የኢብኑ ሙነወር ፊትና ነው።" አልክ

መልስ:-
ኡስታዝ ሳዳት ከማልና ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ምንአይነት ፊትና ሁነው ነው? እንዲህ እንደታላቅ አጀንዳ "ፊትና የሆኑት" ብለህ የምታነሳው። እኛ እነዚህን ሁለት ኡስታዞች በሰለፍያ ላይ የመጣን ፊትና ለክብራቸው ሳይጨነቁ የባጢል ሰዎች ዛቻ ሳይንበረከኩ መመለሳቸውን ነው የምናውቀው። ቢገባህ በሰለፊዮች መሀል ትልቅ ፊትና የከፈተው የሰሞኑ ያንተ ረድ ነው።
እንደው እንደምትለው ተሳስተዋል ሊታረሙ ይገባቸዋል ብትል እንኳ በዚህ መልኩ ርእስ መክፈት በኡስታዞች ላይ ድንበር ማለፍ ነው የሚሆነው። ወንድሜ ጥፋት ካገኘህ መልስ ስጥ ግን ድንበር አትለፍ!!
____

2, "ቅርብ ጊዜ ራስን ማየት የሚል ፅሁፍ ለቀቅ
ወደሰዎች ከማየት በፊት ወደሰዎች ከማነፃፀር በፊት ሰዎች እከሌ እንድህ ነው እከሌ እንድህ ነው ከማለት በፊት እራሳችንን መገምገም እራሳችንን ማየት ፉላን አላን ከማለት በፊት የሚል በዚህ ዙሪያ ላይ ያለ በተለይ በአህለል ቢድዐ ስለመናገር አህለል ቢድዐን ስለማስጠንቀቅ አህለል ቢድዐን እንድህ ነው ማለት እስመልክቶ ሰፊ የሆነ ነገር ፃፈ"አልክ

መልስ:-
1, አትዋሽ ያልተፃፈ አታንብብ ካነበብከው ውጭ እውስጥህ በታመቅ ጭፍን ጥላቻ አትረዳ ፅሁፉ እንዲህ አይልም
"እራስን መመልከት" የሚለውን የኡስታዝ ኢብኑ ሙነወርን ፅሁፍ ከጥላቻ ርቆ ያነበበ ሰው ያልከውን እንዳልፃፈ በደንብ ይረዳል

2, የኡስታዝ ፅሁፍ ስጨምቀው የሚወጣው ሰውን በጭፍን አትከተሉ አንድን ሃሳብ ከመውሰዳችሁ በፊት በመረጃ አረጋግጡ የሚል ጥቅል መልእክት ይሰጣል ታዲያ እሄ ከምኑ ላይ ነው ጥፋቱ!
በጭፍን መከተልን መቃወም የኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ብቻ አቋም አይደለም! ቢገባህ ከድሮ እስከዘንድሮ ያሉ የሰለፊይ ዑለሞች ዳዒዎች አቋም ነው በኪታቦቻቸው በዳዕዋዎቻቸው እሄን አጥብቀው ያስተምራሉ

3, "በተለይ በአህለል ቢድዐ ስለመናገር አህለል ቢድዐን ስለማስጠንቀቅ አህለል ቢድዐን እንድህ ነው ማለት አስመልክቶ ሰፊ የሆነ ነገር ፃፈ አልክ"

ከፅሁፉ ውስጥ እሄን ያለበትን መዘህ እስኪ አምጣ ??? ለምን በአደባባይ እየዋሸህ አቅልህን የዑቀላዎች መሳቂያ ታደርጋለህ ??
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ነው በአደባባይ አጥፌዎችን ማጋለጥን የሚቃወመው??? መፃሐፎቹ፣ ፖስቶቹ፣መሐደራዎቹ፣ዱሩሶቹና በተለያየ አጋጣሚ ያደረጋቸው ስራዎቹ በአደባባይ በመረጃ አጥፌዎችን ስም እየጠራ ለማጋለጡ ሒያው ምስክር ናቸው።
አይ እሄ ድሮ ነበር ዛሬ ተቀይሯል ተአቋሞ ተንሸራቱ "በአጥፊዎች ላይ ባደባባይ መናገርን" መቃወም ጀምሯል እንኳ እንዳትል በቅርቡ
"ደፋሩ ዐብዱልቃዲር ኑረዲን" በሚል ርእስ ስሙን ጠቅሶ በአደባባይ ላጠፋው ጥፋት መልስ ጥፏል። እኔ የሚገርሞኝ እሄን ውሸትህን እየተቀባበሉ ሸር የሚያደርጉት ናቸው። እንደው ከውስጣችሁ አሏህን እንፍራ እሄ ውሸት ነው የሚል እንኳ እንዴት ይጠፋል!!

ወንድምህ ላይ ያላለውን ብሏ በማለት ከወንጀል ውጭ ምንም አታተርፍም አሏህ እንዲህ ይላል:-

وَالَّذِينَ يُؤْذُونَ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ بِغَيْرِ مَا اكْتَسَبُوا فَقَدِ احْتَمَلُوا بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا

እነዚያንም ምእምናንንና ምእምናነትን ባልሰሩት ነገር (በመዝለፍ) የሚያሰቃዩ ዕብለትንና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ፡፡")

ያልፃፉትን ፅፈዋል፣ያላሉትን ብለዋል እያልክ በክብራቸውላይ መፀዳዳት እነሱን አዛ ማድረግ ነው።

እኔምልህ በሰለፍያ እንቁ ኡስታዞች ላይ ያላሉትን በለዋል እያሉ ባደባባይ ከማውራት የበለጠ ምን ፊትና የሚፈጥር አለና ነው? ሰለፊያ ላይ ፊትና እንደሆኑ አድርገህ የምታወራው!!

ወንድሜ እሄ በውሸት ሰለፊዮች ላይ ያላሉትን በለዋል የፃፉትን እሄን ያስይዛል እያሉ የራስን ሃሳብ በማሸከም ረድ መስጠት ዑለሞች ዘንድ የተወገዘ ነው።
915 viewsH, 12:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 15:35:26 ክብር ለዑለሞቻችን!!

ሸይኽ ዐብዱል ሙሕሲ አል–ዓባድ (ሐፊዞሁሏህ) በዚህ ዘመን ታላላቅ የሰለፊያ ዑለሞች መካከል በዒልምም ሆነ በእድሜ ከግንባር ቀደም የሚቆጠሩ ታላቅ የሐዲሥ ሊቅ ናቸው።

አይደለም ሸይኽ ዐብዱልሙሐሲን ይቅርና ተማሪዎቻቸው በዚህ ዘመን በእድሜም ሆነ በዒልም አቻ የሌላቸው ናቸው።

ከተማሪወቻች መካከል
የየመኑ ሙሐዲሥ ታላቁ ዐሊም ሸይኽ ሙቅቢል አል–ዋዲዒይ (ረሒመሁሏህ)

ታላቁ ዐሊም ሸይኽ ረቢዕ ኢብኑ ሃዲ አል–መድኸሊይ (ሐፊዞሁሏህ)

ሸይኽ ዑበይድ አል–ጃቢሪይ (ሐፊዞሁሏህ)

ሸይኽ ሷሊሕ አስ–ሱሐይሚይ (ሐፊዞሁሏህ) ይገኙበታል።


ኢብኑ ሙሐመድዘይን




t.me/daru_selam111
673 viewsH, edited  12:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 11:43:10 ስለ ጀርሕ ወተዕዲል ለተጠየቀው?
====================

ዑስታዝ ኸድር አሕመድ ~ሃፊዞሁላህ~
.
.
ጮኸህ ከማስተማርህ በፊት ለማን እንደምታስተምር ዞር ብለህ ተመልከት!?
||
ስናስተምር ቦታ እና ሁኔታን አገናዝበን ይሁን
619 viewsĤafizudiň, 08:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 11:07:10 ይህችም ማበቂያ ትሁናቸው የዑለማ ክብር ለማሳስባቸው አላዋቂዎች እንድሁም አውቆ አጥፊዎች በሙሉ

حث الشيخ العلامة عبدالمحسن العباد على طلب العلم في دار الحديث بمعبر.

قال الشيخ د أحمد المخرمي البيضاني
خريج الجامعة الإسلامية
في محاضرته بمعبر في ليلة الأربعاء (٢١/شوال/ ١٤٤٢هـ)
سألت الشيخ عبد المحسن العباد_ المحدث بمدينة رسول الله صلى الله عليه وعلى آله وصحبه وسلم _عن طلب العلم في معبر عند الشيخ محمد الإمام فقال: (اطلبوا العلم عنده
اطلبوا العلم عنده
اطلبوا العلم عنده ثلاثا وهو يشير بيده ).
فقلت ولكن يقال عنه كذا وكذا فقال :
(لا يضره).

للاستماع إلى المحاضرة كاملة
حمل من هذا الرابط :
https://h.top4top.io/m_2038rc2q51.mp3
600 viewsĤafizudiň, 08:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 11:03:49 ሰሞኑን በሙሀመድ አል ኢማም ላይ ያላዋቂነት ጥጋቸውን ለሚሰነዝሩ አካላት በሙሉ መድሃኒት ትሆናቸው ዘንድ ይችን ፖስት አድርሱላቸው

الشيخ الإمام عليه رحمة رب البرية ورضوانه


إن كنت تريد كلام الأكابر
فهؤلاء هم الأكابر

كلام العلماء الكبار في إعذار الشيخ محمد الإمام في ماقام به من أمر الوثيقة

يتضمن كلام كُلاً من العلماء الأجلاء التالية أسمائهم :

الشيخ العلامة صالح الفوزان

الشيخ العلامة صالح اللحيدان

الشيخ العلامة عبدالمحسن العباد

الشيخ العلامة محمد بن هادي المدخلي

الشيخ العلامة صالح السحيمي

الشيخ العلامة وصي الله عباس

الشيخ العلامة محمد بن عبدالوهاب الوصابي

الشيخ العلامة سليمان الرحيلي

الشيخ العلامة صالح آل الشيخ

الشيخ العلامة عبدالعزيز الراجحي

الشيخ العلامة عبدالرحمن محي الدين

مواقف كل هؤلاء العلماء تجدها في هذا الرابط :

http://salfi.net/bb/viewtopic.php?f=2&t=159&sid=23d1e500084c9f20c8c9a4b1f43edbcb

فبعد هذا كله لايسعنا إلا أن نقول :

وهبك تقول أن الصبح ليل *** أيعمى الناظرون عن الضياء.

نسأل الله أن يجعل في هذا الجمع الخير والبركة وأن يزيل به الغشاوة عمن إلتبس عليه الأمر.
564 viewsĤafizudiň, 08:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-26 10:59:53 ጁሙዓ ቀን የሞተ ሰው

#ጥያቄ↶

ጁሙዓ ቀን የሞተ ሰው ከቀብር ቅጣት ይድናል ፣ ጀነት ይገባል የሚል ሀዲስ አለንዴ ፣ ካለም ትክክለኛነቱ ምን ያክል ነው

#መልስ↶

ጁሙዓ ቀን የሞተ ሰው ጀነት ገባ ፣ ከእሳት ተጠበቀ ፣ ከቀብር ቅጣት ተጠበቀ የሚሉትን ሀዲሶች በተመለከተ ሁሉም በዚህ ዙሪያ የመጡት ዘገባዎች #ደዒፎች ናቸው ፣ ሶሂህ አይደሉም። በትክክለኛዋ መንገድ ላይ የሞተ ሰው ጁሙዓ ቀን ይሁንም #በየትኛውም ቀን ቢሞት ጀነት ይገባል ኢንሻአሏህ ፣ በአንፃሩ በወንጀልና በመጥፎ መንገድ ላይ የሞተ ሰው እስካልቶበተ ድረድ ጁሙዓ ቀን ቢሞት #እንኳን አደጋ ውስጥ ነው ፣ በወንጀሉ አላህ ከፈለገ ሊቀጣው ይችላል። ስለዚህ #ዋናው የሞተበት ቀን ሳይሆን ሲሞት ይዞት የሚሄደው #ስራው ነው።

•┈┈•◈◉❒ ❒◉◈•┈┈•

#ምንጭ↶

ፈትሑል ባሪ ፣ ለኢብኑ ሐጀር ፣ 3/253

ሊሳኑል ሚዛን ፣ 4/332–333

ኑሩን አለደርብ ፣ ለኢብኑ ባዝ

◈•┈┈·•┈┈·•┈┈·•┈┈·•┈┈·•
613 viewsĤafizudiň, edited  07:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ