ጨረቃ በመታየቷ የዙልሒጃ ወር ነገ ሰኞ አንድ ብሎ ይጀምራል! በዚህም የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰኔ 21 ዕለተ ረቡዕ እንደሚከበር ታውቋል! ከነገ ጀምሮ ያሉትን 10ቱን ቀናት በኢባዳ እናሳልፈዉ። @Dania_Islamic || ዳኒያ ኢስላማዊ ቻናል 6.9K viewsedited 17:29