«ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ እስከ ትናንት ድረስ የታሰሩትን ሙስሊሞች አስመልክቶ ዛሬ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከፌደራልና ከአዲስአበባ ፖሊስ አመራሮች ጉር ውይይት እናደርጋለን። የታሰሩ ሙስሊሞች በጠቅላላ እንደሚፈቱ እንጠብቃለን።» ከመግለጫው @Dania_Islamic || ዳኒያ ኢስላማዊ ቻናል 3.3K views09:01