ውድ ኢትዮጵያዊያን ዛሬ ስለ ኮሮና እጅግ ትልቅ ሰበር ሊባል የሚያስችል ዜና ከወደ አሜሪካ ተሰምቷል:: የአሜሪካኑ Pfizer የመድኃኒት ድርጅት 90 ፐርሰንት ኮሮናና የሚከላከል ክትባት አገኘው ብሏል:: ሰበር ዜና #Pfizer እና #BioNTech # COVID19 ክትባት ከ90% በላይ ተላላፊዎችን ይከላከላል ፡፡ በ 6 ሀገሮች ውስጥ በ43,500 ሰዎች ላይ ክትባቱ ተሞክሮ ሙሉ በሙሉ ሰርቷል ምንም አይነት የጎንዬሽ ችግርም አላመጣም:: ይህ ዜና በመላው አለም በሰበር መልክ እየተዘገብ ይገኛል:: ምንጭ :- CNN , BBC Fox News @coronainethiopia 1.1K views16:14