የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በጌዴኦ ዞን ከዲላና አከባቢዎቿ ማህበረሰብ ጋር ውይይት አደረገ። በውይይቱ ላይ ባንኩ ለማህበረሰቡ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ያለውን ሚና ይበልጥ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል ገብቷል። ከደንበኞች የተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን ውይይቱ በሌሎች አካባቢዎችም እንደሚቀጥል ተጠቅሷል። በዕለቱም ባንኩ ደራሮ የተሰኘ ተጨማሪ ቅርንጫፍ በዲላ ከተማ በማስመረቅ ሥራ አስጀምሯል። www.linktr.ee/Coopbankoromia #Coopbank #Bank #Ethiopia 4.8K views14:08