እረፍት **** የ21ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ 1 ለ 0 መሪነት ወደ እረፍት አምርቷል፡፡ አሊ ሱሌማን በ39ኛው ደቂቃ የሀዋሳ ከተማን ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ነው፡፡ 13.1K viewsH, 13:51