የሐጅ ጉዞ አስበዋል? ========== የሐጅ ጉዞ ካሰቡ:- የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000342658885 (ETHIOPIAN ISLAMIC AFFAIRS SUPREME COUNCIL) ብር 183,500.00 (አንድ መቶ ሰማኒያ ሶስት ሺ አምስት መቶ ብር) በአቅራቢያዎ በሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ በእያንዳንዱ ተጓዥ ስም ለየብቻ ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን ደረሰኝ ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በማቅረብ ጉዞዎን ማሳካት ይችላሉ። 5.4K views11:23