2022-07-17 19:25:51
"አዲስ አበባ የኦሮምያ ዋና ከተማ ናት"
የአዲስ አበባ ጉዳይ በሌላ አጀንዳ መሀል እንደ ቀልድ እንዲህ እሚነገርበት ጊዜ ላይ ደርሰናል
ከንቲባ አዳነች በድፍረት "ላለፉት 30 አመታት የኦሮምያ ከተማ ነበረች" ሲሉ ይደመጣሉ,
መቼስ ከምርጫ 97 በሁዋላ በአዲስ አበባ ላይ የተሰራውን ቁማር ለእርስዎ ይጠፋዎታል ብለን አናስብም ::
እውነታው ይሄ ነው
አዲስ አበባ የኦሮሞም, የአማራም, የደቡቡም, የሌላውም ቢሆን የአንድ ወገን ብቻ ከተማ አይደለችም,
አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያውያን ብሎም የአፍሪካ መዲና ናት :: ::
አከተመ ::
729 views16:25