Get Mystery Box with random crypto!

ኢየሱስ ያለው ህይወት አለው!!!!

የቴሌግራም ቻናል አርማ christianslike — ኢየሱስ ያለው ህይወት አለው!!!!
የቴሌግራም ቻናል አርማ christianslike — ኢየሱስ ያለው ህይወት አለው!!!!
የሰርጥ አድራሻ: @christianslike
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 184
የሰርጥ መግለጫ

❤️✅👉 ልጁ ያለው ሕይወት አለው። (1ዮሐ 5 :12)

👉ከይህን ቻናላችን ከሚያቀርቡ መካከል
❇ለመንፈሳዊ ህይወት የሚሆን የእግዚአብሔር ቃል በመካፈል
❇ጥያቄ እና መልስ በማቅረብ
❇አዳዲስ መዝሙሮች በምልክት ቋንቋ በመለቀቅ
👉ይህን ቻናላችን መስማት ለተሳናቸው ክርስቲያን ለሚመለከቱ ብቻ ይቀላቀሉ ይገቡ አሰተያየትዎ ጥያቄዎ ካለዎት በዚህ @TamelikeMiracle ይላክዎ

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

3

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-06 05:31:54
ከፀጋ በታች ወይስ ከህግ በታች ክፍል 3
በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ። ገላ 5፥1


Channel Join t.me/Christianslike
36 views@Typing......., edited  02:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 05:31:19
ከፀጋ በታች እና ከሕግ በታች ክፍል 2


Channel Join t.me/Christianslike
36 views@Typing......., 02:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 05:27:57 ከፀጋ በታች ወይስ ከህግ በታች ክፍል 1

“ነገር ግን እኛም ብንሆን ወይም የሰማይ መልአክ፣ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የተለየ ወንጌል ቢሰብክላችሁ እርሱ ለዘላለም የተረገመ ይሁን።”
— ገላትያ 1፥8
35 views@Typing......., edited  02:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-30 21:15:06
የስብከት ርዕስ
የዘላለም ህይወት
የስብከት አዘጋጅ
ቄስ ባህሩ ታምሩ
45 views@Typing......., 18:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-29 22:00:31 ኢየሱስ ጌታ እና አዳኝ ነው
ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው
ኢየሱስ መልካም እረኛ ነው
ኢየሱስ የነገስታት ንጉስ ነው
ኢየሱስ መድኃኒት ነው
ኢየሱስ የዓለም ሁሉ ብርሃን ነው
ኢየሱስ መንገድና እውነት ሕይወትም ነው

channel @Christianslike
74 views@Typing......., 19:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-12 19:51:45 2ኛ ጴጥሮስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የምጽፍላችሁ መልእክት ይህች ሁለተኛይቱ ናት። በቅዱሳን ነቢያትም ቀድሞ የተባለውን ቃል በሐዋርያቶቻችሁም ያገኛችኋትን የጌታንና የመድኃኒትን ትእዛዝ እንድታስቡ በሁለቱ እያሳሰብኋችሁ ቅን ልቡናችሁን አነቃቃለሁ።

³ በመጨረሻው ዘመን እንደ ራሳቸው ምኞት የሚመላለሱ ዘባቾች በመዘበት እንዲመጡ ይህን በፊት እወቁ፤

⁴ እርሱም፦ የመምጣቱ የተስፋ ቃል ወዴት ነው? አባቶች ከሞቱባት ጊዜ፥ ከፍጥረት መጀመሪያ ይዞ ሁሉ እንዳለ ይኖራልና ይላሉ።

⁵ ሰማያት ከጥንት ጀምረው ምድርም በእግዚአብሔር ቃል ከውኃ ተጋጥማ በውኃ መካከል እንደ ነበሩ ወደው አያስተውሉምና፤

⁶ በዚህም ምክንያት ያን ጊዜ የነበረ ዓለም በውኃ ሰጥሞ ጠፋ፤

⁷ አሁን ያሉ ሰማያትና ምድር ግን እግዚአብሔርን የማያመልኩት ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ተጠብቀው በዚያ ቃል ለእሳት ቀርተዋል።

⁸ እናንተ ግን ወዳጆች ሆይ፥ በጌታ ዘንድ አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት፥ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን እንደ ሆነ ይህን አንድ ነገር አትርሱ።

⁹ ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።

¹⁰ የጌታው ቀን ግን እንደ ሌባ ሆኖ ይመጣል፤ በዚያም ቀን ሰማያት በታላቅ ድምፅ ያልፋሉ፥ የሰማይም ፍጥረት በትልቅ ትኵሳት ይቀልጣል፥ ምድርም በእርስዋም ላይ የተደረገው ሁሉ ይቃጠላል።

¹¹-¹² ይህ ሁሉ እንዲህ የሚቀልጥ ከሆነ፥ የእግዚአብሔርን ቀን መምጣት እየጠበቃችሁና እያስቸኰላችሁ፥ በቅዱስ ኑሮ እግዚአብሔርንም በመምሰል እንደ ምን ልትሆኑ ይገባችኋል? ስለዚያ ቀን ሰማያት ተቃጥለው ይቀልጣሉ የሰማይም ፍጥረት በትልቅ ትኵሳት ይፈታል፤

¹³ ነገር ግን ጽድቅ የሚኖርባትን አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር እንደ ተስፋ ቃሉ እንጠብቃለን።

¹⁴ ስለዚህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ ይህን እየጠበቃችሁ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ ሆናችሁ በሰላም በእርሱ እንድትገኙ ትጉ፥

¹⁵ የጌታችንም ትዕግሥት መዳናችሁ እንደ ሆነ ቍጠሩ። እንዲህም የተወደደው ወንድማችን ጳውሎስ ደግሞ እንደ ተሰጠው ጥበብ መጠን ጻፈላችሁ፥ በመልእክቱም ሁሉ ደግሞ እንደ ነገረ ስለዚህ ነገር ተናገረ።

¹⁶ በእነዚያ ዘንድ ለማስተዋል የሚያስቸግር ነገር አለ፥ ያልተማሩትና የማይጸኑትም ሰዎች ሌሎችን መጻሕፍት እንደሚያጣምሙ እነዚህን ደግሞ ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ።

¹⁷ እንግዲህ እናንተ፥ ወዳጆች ሆይ፥ ይህን አስቀድማችሁ ስለምታውቁ፥ በዓመፀኞቹ ስሕተት ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ፤

¹⁸ ነገር ግን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ። ለእርሱ አሁንም እስከ ዘላለምም ቀን ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን።



Join us
@Christianslike
120 views@Typing......., 16:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 20:38:17 ' ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤”
(ኤፌሶን 6፥18)


Join us
@Christianslike
91 views@Typing......., 17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-05 15:27:12 የእግዚአብሔርን ስም ያመስግኑ፤
ስሙ ብቻውን ከፍ ከፍ ብሎአልና፥
ምስጋናውም በሰማይና በምድር ላይ ነው።(መዝሙር 148:
13)

Let them praise the name of the LORD:
for his name alone is excellent;
his glory is above the earth and heaven.(Psalms 148 :13)

Channel Join @Christianslike
229 views@Typing......., 12:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-26 19:40:35 Channel Join @Christianslike
148 views@Typing...................., 16:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 12:52:53 CHER NEW ENA
MIHRETU LEZELALEM NATNA
EGZIABHERN AMESGINUT



መዝሙር 118
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ ኃይሌም ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ።
¹⁵ የእልልታና የመድኃኒት ድምፅ በጻድቃን ድንኳን ነው፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።
¹⁶ የእግዚአብሔር ቀኝ ከፍ ከፍ አደረገችኝ፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።
¹⁷ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ እንጂ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እናገራለሁ።
¹⁸ መገሠጽስ እግዚአብሔር ገሠጸኝ፤ ለሞት ግን አልሰጠኝም።
¹⁹ የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ፤ ወደ እነርሱ ገብቼ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።
²⁰ ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ወደ እርስዋ ጻድቃን ይገባሉ።
²¹ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።
²² ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፥ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፤
²³ ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት።
²⁴ እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርስዋም ደስ ይበለን።
²⁵ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና።
²⁶ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፤ ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።
²⁷ እግዚአብሔር አምላክ ነው፥ ለእኛም በራልን፤ እስከ መሠዊያው ቀንዶች ድረስ የበዓሉን መሥዋዕት በገመድ እሰሩት።
²⁸ አንተ አምላኬ ነህ አመሰግንህማለሁ። አንተ አምላኬ ነህ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፤ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።
²⁹ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።
165 views@, 09:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ