Get Mystery Box with random crypto!

በሕይወታችን #ሴሎ አለ???? #ሴሎ የእግዚአብሔር ታቦት የሚኖርበት በኤፍሬም ከተማ የሚገኝ ስ | CHRISTIAN MINDSET

በሕይወታችን #ሴሎ አለ????
#ሴሎ የእግዚአብሔር ታቦት የሚኖርበት በኤፍሬም ከተማ የሚገኝ ስፍራ ነው። ኢያ18:1 መሳ21:19
እግዚአብሔር በዛ ስፍራ #በሴሎ ይገለጥ፣ ይናገር፣ ይሰራ፣ይፈውስ፣ ልመናን ያደምጥ ህዝቡን #ያጽናና ነበር።
ነብዩ ሳሙኤል እግዚአብሔር ያሳደገው ፣ ሕይወቱን የሰራው፣ #ቃሉን #የገለጠለት የፍቃዱን ሚስጥር ያሳወቀው ፣ ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድርስ ቃሉን በማክበር ጌታ የተጠቀመበት #ያዘጋጀበት ስፍራ ነው።
ዛሬስ ወንድሞቼና እህቶቼ የጌታ ኢየሱስን ፊት የምናይበት፣ ድምጹን የምንሰማበት፣ #የግል የጥሞና የቃል የጸሎት ጊዜና ቦታ መሰዊያ ስፍራ #ሴሎ አለን????????????
እንግዲያውስ እግዚአብሔር #በሴሎ ስፍራችን ይገለጣልና በታማኝነት እንጠብቀው።
********************************************************************************
" እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፤ እግዚአብሔርም #በእግዚአብሔር #ቃል ለሳሙኤል #በሴሎ #ይገለጥ ነበር። የሳሙኤልም ቃል ለእስራኤል ሁሉ ደረሰ።
"
(መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 3:21)
https://t.me/CHRISTIAN_MINDSET_ETH