Get Mystery Box with random crypto!

ለቃሉ መትጋት “ሲላስና ጢሞቴዎስም ከመቄዶንያ በወረዱ ጊዜ፥ ጳውሎስ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ | 🗣ወንጌል ለአለም ሁሉ🗣

ለቃሉ መትጋት

“ሲላስና ጢሞቴዎስም ከመቄዶንያ በወረዱ ጊዜ፥ ጳውሎስ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ለአይሁድ እየመሰከረ ለቃሉ ይተጋ ነበር።” (የሐዋ 18፥5)

ለቃሉ መትጋት ማለት፣
- ቃሉን ብቻ መናገር ነው።
- ቃሉን ገልጦ መናገር ነው።
- የቃሉ አገልጋይ መሆን ነው።
- ቃሉን ለመስማት ጊዜ መስጠት ነው። ወይም ቃሉን ለመስማት በኢየሱስ እግር ሥር መቀመጥ ነው።
- ቃሉን መጠበቅ/መኖር፣ በሕይወት ተግባራዊ ማድረግ ነው።
- ቃሉ በእኛ ዘንድ እንዲኖር መፍቀድ ነው።
- ቃሉን በሙሉ ፈቃድ መቀበል ነው።
- ቃሉን ማገልገል ነው።
- ቃሉን ማስተማር ነው።
- ለቃሉና በቃሉ መማረክ ነው።
- በቃሉ ውስጥ መመሰጥ፣ መዘፈቅ፣ መጥለቅ ነው።

እነዚህን ነገሮች ማድረግ እንድንችል ጌታ ጸጋውን ያብዛልን።



ምንጭ፦ #RevDawityohannes


━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
⇲⇲⇲⇲ ሼር ያድርጉ!! ⇲⇲⇲⇲
─── ❖ ── ✦ ── ❖ ───

SHARE SHARE SHARE
   JOIN US

@christ_mossion
@christ_mossion
@christ_mossion