Get Mystery Box with random crypto!

#Ethiopia የ ኢትዮጵያ ሴቶች ከ ሀያ አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በ ኮስታሪካ ለሚካሄደው | Cheruz ዎላይታ➊➒

#Ethiopia

የ ኢትዮጵያ ሴቶች ከ ሀያ አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በ ኮስታሪካ ለሚካሄደው የአለም ዋንጫ አፍሪካን ወክሎ ለመሳተፍ 180 ደቂቃ ብቻ ይቀረዋል ።

የኢትዮጵያ ሴቶች ከ ሀያ አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለአለም ዋንጫ ለማለፍ ከ ዩጋንዳ እና ጋና አሸናፊ ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን ከመጋቢት 1-3 ባሉት ቀናት የሚያደርግ ይሆናል ።

የመልሱን ጨዋታ ከመጋቢት 15-17 ባሉት ቀናት ጨዋታውን የሚከናውን ይሆናል ።

ብሔራዊ ቡድናችን በአምስተኛው ዙር የመጨረሻ ማጣርያ ካሸነፉ በ ኮስታሪካው የአለም ዋንጫ ያልፋሉ ።

መልካም እደል ለብሔራዊ ቡድናችን

@tikvahethsport @solomonayalew9