Get Mystery Box with random crypto!

Cheruz ዎላይታ➊➒

የቴሌግራም ቻናል አርማ cheruz21 — Cheruz ዎላይታ➊➒ C
የቴሌግራም ቻናል አርማ cheruz21 — Cheruz ዎላይታ➊➒
የሰርጥ አድራሻ: @cheruz21
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.36K
የሰርጥ መግለጫ

ማላላ ኢንተርቴይመንት የመረጃ ምንጭ
አዳድስ የኢትዮጵያ እንዲሁም  የአለም አቀፍ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ምርጫው ያደርጉ
ለበለጠ መረጃ Contact Me On
0940083536 Telegram
Thanks All Cheruz ነኝ
SHARE | ሼር
@CheruzWolaita

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-04-29 21:02:31 Point እስካሁን የተደረጉ የዩኒቨርሲቲ የጥሪ ማስታወቂያዎች


1ኛ- Addis Ababa University ......ሚያዝያ 24-25

2ኛ- Wolaita sodo University ......ሚያዝያ 27-28

3ኛ- AASTU University ......ሚያዝያ 28-29

4ኛ- ASTU University ......ሚያዝያ 28-29

5ኛ- Kotebe Metropolitan University ......ሚያዝያ 28-29

6ኛ- Bahirdar University ....ሚያዚያ 28 - 30

7ኛ- Debre birhan University.......ሚያዚያ 29- 30

ለተማሪዎች ሼር አርጉላቸው!
767 views18:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-04 20:45:18 Cheruz ዎላይታ➊➒ pinned « Safaricom ethiopia ሽልማት በተጠቃሚዎች ዘንድ እውቅናን ለማትረፍና ደንበኞችን ለማብዛት የቴሌግራም bot ከፍተናል በውስጡም ብዙ ሽልማቶችን አዘጋጅተናል። ለእርስዎ እና ለ2 ጓደኛዎ የ 3000 ብር ስጦታ smart phone( s21 ultra) Asus personal computer ይህንን ለጓደኞችዎ በመላክ ተሸላሚ ይሁኑ ማሳሰቢያ! ይህ ሊንክ የሚያገለግለው ለ Cheruz ብቻ ነው …»
17:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-04 18:03:05 Safaricom ethiopia ሽልማት
በተጠቃሚዎች ዘንድ እውቅናን ለማትረፍና ደንበኞችን ለማብዛት የቴሌግራም bot ከፍተናል
በውስጡም ብዙ ሽልማቶችን አዘጋጅተናል።
ለእርስዎ እና ለ2 ጓደኛዎ የ 3000 ብር ስጦታ
smart phone( s21 ultra)
Asus personal computer
ይህንን ለጓደኞችዎ በመላክ ተሸላሚ ይሁኑ

ማሳሰቢያ! ይህ ሊንክ የሚያገለግለው ለ Cheruz ብቻ ነው

https://t.me/Safaricom_ethiopia_new_bot?start=r0584594685
1.1K views15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-14 16:57:34 የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆነ።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ሳሙኤል (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።

በሁለት ዙር ለተሰጠው የመልቀቂያ ፈተና የተሰጠው የማለፊያ ነጥብ የተለያየ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም መሰረት በመጀመሪያ ዙር ፈተናቸውን የወሰዱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች ውጤት የሚከተለውን ይመስላል

በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር ለተፈጥሮ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞት ማለፊያ ነጥብ ለወንድ 363 ለሴት 351 ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 351 ለሴት 339 ማለፊያ ነጥብ መሆኑ ተገልጿል።ለተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 300 ሆኗል።በተፈጥሮ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ማለፊያ ነጥብም 380 ሆኖ መቆረጡ ተገልጿል።

በመጀመሪያው ዙር የተፈተኑ እና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የተፈጥሮ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ 300 ሆኗል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ ለወንድ 264፣ ለሴት 254 ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 254፣ ለሴት 250 ማለፊያ ነጥብ ሆኖ ተቆርጧል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታዎች ማለፊያ ነጥብ 250 መሆኑን እና በማህበራዊ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ለሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 280 እንደሆነ ተገልጿል።

በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የማህበራዊ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ 250 ሆኗል።

በሁለተኛ ዙር ፈተናቸውን የወሰዱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች ውጤትም ይፋ የሆነ ሲሆን በዚህም መሰረት

በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር ለተፈጥሮ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞት ማለፊያ ነጥብ ለወንድ 423 ለሴት 409 ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 410 ለሴት 396 ማለፊያ ነጥብ መሆኑ ተገልጿል።ለተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 350 ሆኗል።በተፈጥሮ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ማለፊያ ነጥብም 443 ሆኖ መቆረጡ ተገልጿል።

በሁለተኛ ዙር የተፈተኑ እና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የተፈጥሮ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ ከ350 በላይ መሆኑ ተነግሯል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ ለወንድ 317 ፣ ለሴት 305 ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 305፣ ለሴት 300 ማለፊያ ነጥብ ሆኖ ተቆርጧል።

ለማህበራዊ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ሁለቱም ፆታዎች ማለፊያ ነጥብ 300 መሆኑን እና በማህበራዊ ሳይንስ ድጋሜ ተፈታኞች ለሁለቱም ፆታ የማለፊያ ነጥብ 335 እንደሆነ ተገልጿል።

በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የማህበራዊ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ ከ 300 በላይ መሆኑም ተገለጿል።

ውጤቱ ለመጀመርያ ዙር ተፈታኞች ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ከ500 የተያዘ መሆኑን እና በሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ700 እዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ከ600 የተያዘ መሆኑ ተገልጿል።

ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር

@tikvahethiopia
1.5K views13:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-05 19:22:02
1.6K views16:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-05 19:21:57
Wolaita maki Lucy
1.5K views16:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-05 19:21:54
Wolaita maki Lucy
1.2K views16:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-05 19:19:01
Wolaita maki Lucy
1.2K views16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-04 19:28:50
#Ethiopia

የ ኢትዮጵያ ሴቶች ከ ሀያ አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በ ኮስታሪካ ለሚካሄደው የአለም ዋንጫ አፍሪካን ወክሎ ለመሳተፍ 180 ደቂቃ ብቻ ይቀረዋል ።

የኢትዮጵያ ሴቶች ከ ሀያ አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለአለም ዋንጫ ለማለፍ ከ ዩጋንዳ እና ጋና አሸናፊ ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን ከመጋቢት 1-3 ባሉት ቀናት የሚያደርግ ይሆናል ።

የመልሱን ጨዋታ ከመጋቢት 15-17 ባሉት ቀናት ጨዋታውን የሚከናውን ይሆናል ።

ብሔራዊ ቡድናችን በአምስተኛው ዙር የመጨረሻ ማጣርያ ካሸነፉ በ ኮስታሪካው የአለም ዋንጫ ያልፋሉ ።

መልካም እደል ለብሔራዊ ቡድናችን

@tikvahethsport @solomonayalew9
1.2K views16:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-30 18:45:06

1.2K views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ