#BongaUniversity
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ መደበኛ ተማሪዎች የቅበላ ጊዜ ከግንቦት 08-09/05/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲ ስትመጡ ፡
1ኛ . የ10ኛ ክፍል እና የመሰናዶ ትምህርት ያጠናቀቃችሁበትን መረጃ ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ
2ኛ. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ
3ኛ. የግል መገልገያ ቁሳቁሶች ማለትም፡
፨ብርድ ልብስ
፨አንሶላ
፨የትራስ ጨርቅ
፨የስፖርቲ ትጥቅ
4ኛ. 3X4 የሆነ ብዛት ስምንት ጉርድ ፎቶ ግራፎችን ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia