አስደሳች ዜና ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም በሁለተኛ ድግሪ በመደበኛና ተከታታይ ቅዳሜና እሁድ መረሃ-ግብር በዋና ግቢ እና በቅርንጫፍ ካምፓስ እንዲሁም በሶስተኛ ድግሪ በመደበኛ መረሃ-ግብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ 1.3K viewsTsega, 13:35