የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የአፍሪካ ስመጥር ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ሽልማትን አሸነፉ ዘ ቢዝነስ ኤግዚኪዩቲቭ የተሰኘ በጋና የሚገኝ የፓን ዌስት አፍሪካ ሚዲያ በሞሪሽየስ ባዘጋጀው የ2022 የአፍሪካ ስመጥር ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ በቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የ2022 የአፍሪካ ስመጥር ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ሽልማትን አሸንፈዋል። 57 views11:30