Get Mystery Box with random crypto!

' ይሄ የኔ ችግር አይደለም ' የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ ቡድናቸው ከሜዳቸ | ብስራት ስፖርት™ 🇪🇹

" ይሄ የኔ ችግር አይደለም "

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ ቡድናቸው ከሜዳቸው ውጪ ሪያል ማድሪድን በሰፊ ጎል እንዲያሸንፍ መጠበቅ #እንደሌለበት ገልፀዋል።

" ሳንቲያጎ በርናቦ ላይ መጥተን በስድስት ጎሎ ልዩነት እንድናሸንፍ የምትጠብቁ ከሆነ ችግር ያለው ከእኔ ሳይሆን ከእናንተ ነው " በማለት ለጋዜጠኞች ምላሻቸውን ሰጥተዋል።

#𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical