ሰዎችን ሁሉ የሚያድን #የእግዚአብሔር_ጸጋ ተገልጦአልና፤ ይህም #ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና #ዓለማዊን_ምኞት_ክደን፥ የተባረከውን #ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር #መገለጥ_እየጠበቅን፥ #ራሳችንን_በመግዛትና #በጽድቅ #እግዚአብሔርንም_በመምሰል በአሁኑ ዘመን #እንድንኖር_ያስተምረናል። ✥✥✥ቲቶ 2:11-13✥✥✥ 3.8K viewsedited 10:47