የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.31K
የሰርጥ መግለጫ
" ቃልህ ለጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው፤ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ።"
(መዝሙረ ዳዊት 119:103)
Bible_verses
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-31 07:24:43
ወደ ኤፌሶን 4
15፤ ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ፤
119 viewsJosi, 04:24
2022-08-24 20:19:16
ወደ ሮሜ 8
37፤ በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።
204 viewsJosi, 17:19
2022-08-22 21:49:36
ትንቢተ ሚክያስ 6
8፤ ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን?
270 viewsJosi, 18:49
2022-08-17 20:34:35
መዝሙረ ዳዊት 25
3፤ አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም፤
441 viewsJosi, 17:34
2022-08-15 20:56:46
ኦሪት ዘፍጥረት 32
26፤ እንዲህም አለው፦ ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። እርሱም፦ ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም፡ አለው።
27፤ እንዲህም አለው፦ ስምህ ማን ነው? እርሱም፦ ያዕቆብ ነኝ፡ አለው።
28፤ አለውም፦ ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና።
486 viewsJosi, 17:56
2022-08-13 23:29:09
ኦሪት ዘሌዋውያን 6
12፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል፥ አይጠፋም፤ ካህኑም ማለዳ ማለዳ እንጨት ያቃጥልበታል፤
520 viewsJosi, 20:29
2022-08-09 21:59:01
መጽሐፈ ኢዮብ 5
9፤ የማይመረመረውን ታላቅ ነገርና፡
የማይቈጠረውን ተአምራት ያደርጋል።
627 viewsJosi, 18:59
2022-08-07 21:16:47
ትንቢተ ሚክያስ 7
8፤ ጠላቴ ሆይ፥ ብወድቅ እነሣለሁና፥ በጨለማም ብቀመጥ እግዚአብሔር ብርሃን ይሆንልኛልና በእኔ ላይ ደስ አይበልሽ።
679 viewsJosi, 18:16
2022-08-01 21:51:34
ኦሪት ዘዳግም 33
27፤ መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥
የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፤
790 viewsJosi, 18:51
2022-07-29 19:46:44
መጽሐፈ ኢያሱ 3
17፤ የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር፥ ሕዝቡም ሁሉ ዮርዳኖስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ እስራኤል ሁሉ በደረቅ መሬት ተሻገሩ።
831 viewsJosi, 16:46