ለጳጳሳት መጸለይ በሲኖዶስ ስብሰባ ጊዜ ብቻ ሳይሆን ሁልጊዜም መሆን እንዳለበት ፍትሐ ነገሥት ይናገራል። ምእመናን ስሙን ጽፈው ይጸልዩለት ይላልና። እየጸለይን የቀኖና ጥሰትን እንቃወማለን። 2.0K views07:42