Get Mystery Box with random crypto!

ቤተ ተዋሕዶ መልዕክት አያት ጣፎ መካነ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ዑራኤል | ቤተ ተዋሕዶ


ቤተ ተዋሕዶ መልዕክት

አያት ጣፎ መካነ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ዑራኤል ፃዲቁ አቡነ ሊባኖስ እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን
ሐምሌ ፫ በዕለተ እሑድ ታቦተ ሕጉ ከመንበረ ክብሩ ወጥቶ ህዝቡን ይባርካል እና ሁላችሁም የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ።
@betetewahedo