የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
6
የሰርጥ መግለጫ
LOVE LIFE PEACE TOGETHERNESS
https://t.me/joinchat/AAAAAEpjWo2nQgCJUygDDQ
.
.
@best_in_us
Contact👉 @ethiopian_version
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-07-16 09:51:42
አይ ሰው መሆን ተሰርቶ መፍረስ!
አያቴ፡ ትልቁ ሰው! የተከበረው ዳኛ፤ ጡረተኛ። መኝታ ቤቱ ፍርድቤቱ
የሚመስለው፣ በቀን ሰባት፣ ስምንት ጊዜ እንቅልፉ የሚወስደው በነቃ ቁጥር .. የነጋ እየመሰለው ፡ “ቁርሴን አልሰጠሽኝም” ብሎ፥ ከእኔ ጋር የሚጨቃጨቀው።
ቁርሱን ስሰጠው፥ በእጁ መንቀጥቀጥ ጉርሻው ግንባሩንና ጉንጮቼን ካልተሳለመ
አፉን ፈልጎ ማግኘት የሚከብደው።
እንድ ሰው! ወይ አንድ ሰው! የነበረውና አሁን የሆነው የማይገጥም። እድሜ ልኩን
ሁሉ በአፉ ሲያወራና ሲፈርድ የነበረ ሰው፥ እዚያው ፊቱ ላይ ያለ እና የነበረ አፋን
ፈልጎ ማግኘት ሲያዳግተው አይገርምም?
አይ ሰው መሆን ተሰርቶ መፍረስ:
ሰውነት ተረትነት። እየተሰራ የሚፈርስ ቤት።
ወደ ሞቱ እየሄደ “እየኖርኩ ነው!” የሚል ቂል። ማንነቱ ግልፅ ሆኖ የማይታየው ልበ-ዕውር። “ነህ” ሲሉት ነኝ!” ብሎ፤ አይደለህም ሲሉት “እ..ነው እንዴ?” የሚል ጅል። “ለምን?”ን የማያውቅ - ሰው።
አለማወቅ
446 views06:51
2022-07-15 18:57:19
648 views15:57
2022-07-15 13:27:33
ህይወት ምርጫ ፣ ሂደት እና ውብ ናት ! ! !
የምንሻውን ለማግኘት
1. የምንፈልገውን በግልፅ ማስቀመጥ
2. በየዕለቱ የምንፈልገው ላይ ትኩረት ማድረግ / በፅሁፍ ፣ በምስጋና፣ በምናብ እናተኩር
3. ተግባራዊ ዕቅድ አውጥተን በየቀኑ መሰረታዊ ተግባር ላይ በወጥነት እንተግብር
4. በማንኛው ሰዓት ንቁ ሆነን የሚሰጠንን የመሻታችንን መልስ ለመቀበል ፍፁም አገልጋይ እንሁን
5. ሁሌም ማስታወስ ያለብን የዘራነው እንደሚበቅል ነው - ገበሬ ዘሩ እንዴት መሬቱን ሰንጥቆ እንደሚወጣ አያውቅም የሚያውቀው ቢኖር የዘራው ካጠጣው ፣ ከተንከባከበው ፣ አረሙን ከነቀለ ፣ ግብዓቱን ከሰጠ እንደሚበቅል ብቻ ነው። እንዴት የሚለው የተፈጥሮው ባለቤት( የፈጣሪ ) ነው ። የእርሱ ትልቅ ድርሻ ዘር መምረጥ ላይ ነው ። በየቀኑ ምን እየዘራን እንደሆነ አስተውለን የምንሻውን ብቻ እንዝራ ከዛም ፈጣሪም ለተፈጥሮ ዘርም ለመዳረሻው ምን ያህል የታመኑ እንደሆኑ እንገነዘባለን ።
ግንቦት 24,2013
ሲሳይ ምህረት
ህይወት ምርጫ ፣ ሂደት እና ውብ ናት ! ! !
@cekuaa
ነገ መልካም ይሆናል !
741 views10:27
2022-07-15 13:26:48
#አባዬ_ጎበዝ_ነህ!
አንድ እውነተኛ ታሪክ ላጫውትህ። ከአመታት በፊት ፓሪስ ውስጥ በሚገኝ የኦፔራ አዳራሽ ውስጥ ሙዚቃውን ሊያቀርብ አንድ ታዋቂ ዘፋኝ ስምምነትን ፈጸመ። እሱ እንደሚመጣ የሰሙ አድናቂዎቹ የመግቢያ ትኬቶችን ተጋፍተው ገዙ። ሙዚቃው በሚቀርብበት እለትም፤ የመድረክ አስተናባሪው ንግግር ማድረግ ጀመረ -
"ክቡራት እና ክቡራን፤ በትዕግስት ስለጠበቃችሁን እናመሰግናለን፤ ሆኖም ለዛሬ ቀጠሮ የተያዘለት ሙዚቀኛ በህመም ምክንያት ሊገኝ አልቻለም። ነገር ግን በእርሱ ምትክ ሌላ ሙዚቀኛ ፕሮግራሙን የሚያስቀጥለው ይሆናል"
ታዳሚዎቹ አጉረመረሙ፤ ይህንን ጠብቀው አልነበረም የመጡት።
ተጠባባቂ የተባለው ሙዚቀኛ ሙዚቃውን አቀረበ። ሲጨርስም፤ አዳራሹ ምቾት በማይሰጥ ሰጥታ ተዋጠ። በመሃል አንድ ህጻን ልጅ ከወንበሩ ተነሳና -
"አባዬ፤ ጎበዝ ነህ!" የሚል ድምጽን አሰማ። አዳራሹን የሞሉት ታዳሚዎች ይህንን ሲሰሙ እንባ እያነቃቸው ማጨብጨብ ጀመሩ...
አንዳንዴ በህይወታችን ውስጥ "ጎበዝ ነህ፤ በርታ!" ብለው የሚገፉን ሰዎች ያስፈልጉናል። የመጣህበትን መንገድ ባላውቀውም፤ ያለፍካቸው ብዙ ችግሮች እንቅፋቶች እና መከራዎች አሉና አይዞህ በርታ፤ ጎበዝ ልልህ እወዳለሁ።
አይዞህ በርታ!!!
@cekuaa
ነገ መልካም ይሆናል !
590 views10:26
2022-07-15 13:19:21
https://www.tiktok.com/@deinstein_21/video/7120282854084349189?is_copy_url=1&is_from_webapp=v1
539 views10:19
2022-07-15 13:17:31
552 views10:17
2022-07-15 13:16:17
555 views10:16
2022-07-15 13:13:25
677 views10:13
2022-07-15 13:04:32
790 views10:04
2022-07-15 12:59:21
Channel name was changed to «Deinstein_21»
09:59