ኢትዮጵያ እና የፋይናንስ ሴክተሯ !
በ2014 በጀት ዓመት ማለቂያ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር እውነታዎች ፦
• የባንኮች ብዛት 30
• የባንክ ቅርንጫፎች ብዛት 8,944
• ጠቅላላ የባንኮች ካፒታል (በብር) 199.1 ቢሊዮን ብር
• ጠቅላላ የባንኮች ሀብት (በብር) 2.4 ትሪሊዮን ብር
• ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ (በብር) 1.7 ትሪሊዮን ብር
• የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች ብዛት 16.3 ሚሊዮን
• የዴቢት ካርድ ተጠቃሚዎች ብዛት 30.7 ሚሊዮን
• የሞባይል ገንዘብ ተጠቃሚዎች ብዛት 43.3 ሚሊዮን
• የኤቲኤሞች (ATM) ብዛት 6,902
• የፖስ ብዛት 11,760
• የኢንሹራንስ ተቋማት ብዛት 18
• የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ብዛት 40
መረጃ ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ