Get Mystery Box with random crypto!

ኢትዮጵያ እና የፋይናንስ ሴክተሯ ! በ2014 በጀት ዓመት ማለቂያ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር | B B C አማርኛ ዜናዎች®

ኢትዮጵያ እና የፋይናንስ ሴክተሯ !

በ2014 በጀት ዓመት ማለቂያ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር እውነታዎች ፦

• የባንኮች ብዛት 30

• የባንክ ቅርንጫፎች ብዛት 8,944

• ጠቅላላ የባንኮች ካፒታል (በብር) 199.1 ቢሊዮን ብር

• ጠቅላላ የባንኮች ሀብት (በብር) 2.4 ትሪሊዮን ብር

• ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ (በብር) 1.7 ትሪሊዮን ብር

• የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች ብዛት 16.3 ሚሊዮን

• የዴቢት ካርድ ተጠቃሚዎች ብዛት 30.7 ሚሊዮን

• የሞባይል ገንዘብ ተጠቃሚዎች ብዛት 43.3 ሚሊዮን

• የኤቲኤሞች (ATM) ብዛት 6,902

• የፖስ ብዛት 11,760

• የኢንሹራንስ ተቋማት ብዛት 18

• የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ብዛት 40

መረጃ ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ