የክለባችን የልብ ደጋፊ የነበረችው መክሊት ተሾመ በድንገተኛ ህመም ከዚህ አለም በሞት ተለይታናለች። እኛም በቻናላችን ስም ሀዘናችንን እየገለፅን ለመላው ቤተሰቦቿና ወዳጅ ዘመዶቿ መፅናናትን እንመኛለን። ዛሬ ሐምሌ 9 ቀን 2014 ከቀኑ በ6 ሰአት አየር ጤና ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ስርዓተ ቀብሯ ይፈፀማል:። @St_Georgefc @St_Georgefc የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ THE VOICE OF ST.GEORGE FANS 1.0K views09:30