Get Mystery Box with random crypto!

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ Balderas for Democracy

የቴሌግራም ቻናል አርማ balderaseth — ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ Balderas for Democracy
የቴሌግራም ቻናል አርማ balderaseth — ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ Balderas for Democracy
የሰርጥ አድራሻ: @balderaseth
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.74K
የሰርጥ መግለጫ

Political party

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-30 17:46:25 #መረጃ
የግፍ እስረኛው አቶ ስንታየሁ ቸኮል ላይ ፖሊስ በድጋሚ ይግባኝ ጠየቀባቸው!
/
በትላንትናው እለት አራዳ ምድብ የግዜ ወንጀል ችሎት በሀሰት ክስ የታሰሩትን አቶ ስንታየሁን ዋስ ቢላቸውም ፓሊስ ግን ይግባኝ እንደጠየቀባቸው ይታውሳል።

በዛሬው እለት ማለትም ነሀሴ 24/2014 ዓ.ም የይግባኝ ሰሚ ችሎት የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ አፅንቶታል። ሆኖም ግን ለዋስትና የተጠየቀው ብር ከተከፈለ በኋላ  ፖሊስ በድጋሚ ይግባኝ ለማለት ጉዳዩን ወደ ሰበር ሰሚ ችሎት ወስዶታል። በዚህም ምክንያት አቶ ስንታየሁን ፖሊስ ሳይፈታቸው ቀርቷል።

የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲው የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ እና የስራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ስንታየሁ ከዚህ ቀደም በባህርዳር እና በፌደራል ፓሊስ ወንጀል ምርመራ ታስረው የነበሩና ሁለት ግዜ (የ30ሺህ እና የ100 ሺህ ብር) ዋስ ተፈቅዶላቸው የከፈሉ ቢሆንም ሳይፈቱ መቅረታቸው ይታወሳል። የአሁኑ ዋስትና ለሶስተኛ ግዜ የተፈቀደ ነው።

ፍትህ ለአቶ ስንታየሁ ቸኮል

#ኢትዮጵያ
730 views14:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 16:11:58 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ceMPoHvUgwGC3pTQSusAJhKuZMK7hYTRZa1C9Cy4T1nwVyMwiEHAiYkBpvWwoY3yl&id=100050437931732&sfnsn=mo
832 views13:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 23:19:57 አቶ ስንታየሁ ቸኮል ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባል። መቶ ሸህ ብር ዋስ አምጣና ትፈታለህ ተብሎ ብሩ ከተከፈለ በኋላ እንደገና በሌላ ወንጀል እንፈልግሀለን ብለው መከራ እያሳዩት ነው። ፍትህ ለስንታየሁ ሁላችንም ድምጽ ልንሆነው ይገባል።
1.0K views20:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 23:14:00 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid06KrMuvSVg1T3q9vqH6HuGjavoyWRHQSgVxv7tWpSHFRFP9oEJ5z3JWSC5aidSQCCl&id=100050437931732&sfnsn=mo
1.0K views20:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 18:15:54 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid021orYE2eoQLqS8KBH19s4VRGPQ9jZibN7tzCsHUHQjsYRWwosnEbLsr56mgFymbsml&id=100050437931732&sfnsn=mo
1.2K views15:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 19:14:22 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02HuvjcWLnPaWcfrVTSsMu52F3gDJhC8DcYeU26XS6KfgvThMq6XEmGQUXxjByuTLol&id=100050437931732&sfnsn=mo
1.7K views16:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 18:05:08 https://www.facebook.com/100050437931732/posts/658356769188915/?flite=scwspnss
1.6K views15:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 11:07:45
1.6K views08:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 11:07:04 ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የግፍ እስረኛ ስለሆነው ወጣት ቢኒያም ታደሰ አቤቱታ ስለማቅረብ

ወጣት ቢኒያም ታደሰ በአዲስ አበባ ከተማ ፓሊስ ክትትል ተይዞ 5 ቀን በአዲስ አበባ ወንጀል ምርመራ ታስሮ ቢቆይም ፍ/ቤት አልቀረበም፡፡ በቀጣይም ባልታወቀ ምክንያት ያለማንም ፍ/ቤት ትዕዛዝ አዋሽ አርባ ወስደው 40 ቀን ፍ/ቤት ሳይቀርብ ከታሰረ በኋላ በ41ኛው ቀን አዋሽ ሰባት ፍ/ቤት ቀርቦ በ14 ቀን ቀጠሮ ተጠይቆበታል፡፡

ይሁን እንጂ የቀጠሮ ቀኑ ሳይደርስ ባልታወቀ አካል ትእዛዝ  ከአዋሽ ሰባት ወደ አባ ሳሙኤል እንዲመጣ ተደርጓል፡፡ እስከ ዛሬም መርማሪ ፖሊስ ሊያናግረው አልቻለም፡፡ አባሳሙኤል እስር ቤት ከመጣ አስር ቀን የሞላው ቢሆንም፣ ፍ/ቤት አልቀረበም በአጠቃላይ ሃምሳ ስድስት ቀን በግፍ ታስሮ ይገኛል፡፡

በርሃማ በሆነው በአዋሽ ሰባት እስር ቤት ታስሮ በቆየበት ጊዜ  የደረሰበትን ኢ- ሰብዓዊ ድርጊቶችን ስንመለከት፡-
1ኛ. ሻወር በ40 ቀን ውስጥ 2 ጊዜ ብቻ እንዲወስድ መደረጉ፣
2ኛ. ያለቅያሬ ልብስ 40 ቀን እንዲቆይ መደረጉ፣
3ኛ. 40 ቀን ሙሉ ከእስር ቤት እንዳይወጣና ፀሐይ ብርሃን እንዳያገኝ ተደርጓል፡፡ 
4ኛ. ከጠበቃ ጋር፣ ከቤተሰብ ጋር፣ ከኃይማኖት አባት ጋር እንዳይገናኝ ተደርጓል፡፡
5ኛ. ለ15 ቀን ቁርስ፣ ምሳ፣ እራት አንድ አንድ ዳቦ ከውሃ ጋር ብቻ በማቅረብ የርሃብ ቅጣት ደርሶበታል፡፡
6ኛ. ከ15 ቀን በኋላ ደግሞ ለቁርስ አንድ ዳቦ ከሻይ ጋር፣ ምሳ እና እራት ሁለት ዳቦ ከወጥ ጋር እያቀረቡ ለ40 ቀን በረሃብ ቀጥተውታል፡፡
7ኛ. የስነልቦና እና የሞራል ውድቀት ደርሶበታል፡፡
በአጠቃላይ ህገ መንግስታዊ መብትና በሰብዓዊ መብቱ ተገፏል፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የዜጎችን ሰብዓዊ መብት እና ደህንነት የመጠበቅ ግዴታ ስላለበት፣ አሁን ታሰሮ በሚገኝበት አባ ሳሙኤል እስር ቤት በመገኘት እንዲጎበኝና አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጠው ፓርቲያችን ይጠይቃል፡፡

ከዚህ በፊት ሐምሌ 25/11/2014 ዓ.ም ለዚህ ተቋም ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አቤቱታ ያስገባ ቢሆንም ምንም መልስ ያላገኘ መሆኑን እየገልፅን፣ ለሁለተኛ ጊዜ አቤቱታ ማቅረባችን ተረድታችሁ መልስ እንድትሰጡን በድጋሜ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

#ኢትዮጵያ
1.3K views08:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-23 05:38:12 primordialist Vs Constructivist.pdf
1.3K views02:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ