የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
6.96K
የሰርጥ መግለጫ
It is a channel about Bahir Dar University all Campuses' Students!
ይህ የBahir Dar University ይፍዊ የቴሌግራም ቻናል ነው። በዚህ ቻናል አዳዲስ መረጃዎች ይለቀቁበታል
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-27 17:49:19
589 views14:49
2022-08-27 17:49:18
#textile,BDU
የኢትዮጵያ ቴከስታይልና ፋሸን ቴክኖሎጂ ኢንስትዩት በሁለቱም ፆታዎች የወርቅ ሜዳሊያና የዋንጫ ተሸላሚ የሆኑ
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምርቃት በዓል ላይ የኢትዮጵያ ቴከስታይልና ፋሸን ቴክኖሎጂ ኢንስትዩት በወንድም ሆነ በሴት የወርቅ ሜዳሊያና የዋንጫ ተሸላሚ የሆኑት ተማሪ ሰላም ዋለ እና ተመሰገን ሁሴሳ ናቸው።
ሁለታችሁንም እነኳን ደሰ አላችሁ ውድ ተማሪዎቻችን!
600 views14:49
2022-08-27 14:48:57
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሃ ግብር ያስተማራቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው።
[ነሐሴ 21/2014 ዓ.ም፣ ባሕር ዳር - ኢስኮ/ባቴኢ]
=================================
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት መስክ በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሃ ግብር ያስተማራቸውን 6515 ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት በማስመረቅ ላይ ይገኛል። ከነዚህም ውስጥ 944 ወንድ እና 292 ሴቶች በድምሩ 1236 ተማሪዎች የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተመራቂዎች ናቸው
@Bahrdar_university
742 viewsedited 11:48
2022-08-27 11:30:33
#እንኳን_ደስ_አላችሁ!
****
በአሁኑ ሰዓት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የዓመቱን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ለክቡር ዶክተር ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን በተግባር የሚኖሩ፤ ሰውን በሰውነቱ ብቻ የሚያከብሩ፤ ታላቅ ዓርዓያ ሰብ!
@Bahrdar_university
869 viewsedited 08:30
2022-08-27 08:31:55
CONGRATULATIONS!
#classof2022
@Bahrdar_university
941 viewsedited 05:31
2022-08-25 19:46:01
አስደሳች ዜና!
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን በተግባር ለሚኖሩት፤ ሰውን በሰውነቱ ብቻ ላከበሩት ታላቁ ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪካን በስፖርቱ ዓለም በማስጠራት ጀምራ ለኅብረሰተብ ፍቅርና አንድነት መጎልበት ለምትተጋው ኮሎኔል አትሌት ደራርቱ ቱሉ የዓመቱን የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ ነው፡፡
@Bahrdar_university
1.3K viewsedited 16:46
2022-08-25 12:50:13
A day for graduationonly
#classof2022
@Bahrdar_university
1.4K viewsedited 09:50
2022-08-16 16:59:00
Congratulations Graduates #classof2022
@Bahrdar_university
2.7K viewsedited 13:59
2022-07-27 20:13:39
#STEM_Center #BDU
ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ስቴም ማዕከል እና ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የስፔስ ሳይንስ ስልጠና መስጠት ተጀመረ
***
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ማህበረሰብ እና ዋሸራ ጂኦስፔስ እና ራዳር ሳይንስ የምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር ባሕር ዳር ከተማ ከሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምርት ቤቶች የተውጣጡ እና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ስቴም ማዕከል ተማሪዎችን ጨምሮ በስነ-ፈለግ ጥናት፣ እና በሳተላይት ቴክኖሎጂ ከሐምሌ 18-23/2014 ዓ.ም ለስድት ተከታታይ ቀናት የቆየ የክረምት ወቅት ስልጠና በዋናው ግቢ የቀድሞው ሴኔት አዳራሽ መስጠት ጀመረ፡፡
ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት በሳይንስ ኮሌጅ የፊዚክስ ትምህርት ክፍል ሀላፊ የሆኑት ዶ/ር ተስፋዬ ዳኜ እንዳሉት የስፔስ ሳይንስ ስልጠና ለልጆቹ መስጠታችን ተማሪዎች የወደፊት የትምህርት ዝንባሌያቸው ስፔስ ሳይንስ ላይ እንዲያተኩሩና ለሀገር ጠቃሚ ዜጋ ሆነው እንዲወጡ አስተዋፆው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ስልጠናውን የሚሰጡ ባለሙያዎች ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና ከትምህረት ክፍሉ በሙያው እውቀት ባላቸው መምህራን መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ስልጠናው ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ የሚሰጥ መሆን ገልጸው ኮሌጁ በተደራጁ ላብራቶሪዎች እና የመማሪያ ክፍሎች ታግዞ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ድግሪ በስፔስ ሳይንስ እያሰለጠነ መሆኑን የትምህርት ክፍሉ ሀላፊ ገልፀዋል፡፡
የኢትዮጵያ #ስፔስ_ሳይንስ ሶሳይቲ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ብሩክ ተረፈ ለሰልጣኞች ስለኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ የስራ እንቅስቃሴ ሰፋ ያለ ማብራሪያና ገለፃ አድርገዋል፡፡
@bahrdar_university
4.4K viewsedited 17:13
2022-07-18 18:51:09
የጥሪ ማስታወቂያ
ለነባር PGDT ክረምት ተማሪዎች በሙሉ
https://t.me/bahir_dar_university
6.8K views15:51