የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ያለው አደላ በአርትስ ቲቪ ተጋባዥ እንግዳ ይሆናሉ. ማስተርካርድ ፋውንዴሽን ወጣቶች ስራ እንዲፈጥሩ እና የትምህርት እድል እንዲያገኙ የተለያዩ ድጋፎችን እንደሚያደርግ ይታወቃል:: በመሆኑም ስለተቋሙ ምንነት ዓላማ እና ግብ እንዲሁም ለማን እንዴት ድጋፍ እንደሚያደርግ እና ሌሎች ተያያዥ ጥያቄዎች ይነሳሉ. ምን እንጠይቅላቹ ? እንዲነሱ ምትፈልጉትን ጥያቄዎች ኮሜንት ላይ አስቀምጡልን! @awaqiethiopia 12.2K views13:18