በአርትስ ቲቪ ተጋባዥ እንግዳ የኢትዮጵያ ሚዲያ ካውንስል ኃላፊ የሆኑትን አቶ አማረ አረጋዊ እና የአርትስ ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስፈፃሚ የሆኑትን አቶ ዳንኤል በወጣቶች በማህበራዊ እና ምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮች ንቁ እና ብቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ለማስቻል የመገናኛ ብዙሀን ሚና ,በሚል ርዕስ ይወያያሉ. ምን እንጠይቅላቹ ? እንዲነሱ ምትፈልጉትን ጥያቄዎች ኮሜንት ላይ አስቀምጡልን! @awaqiethiopia 10.5K views13:17