Get Mystery Box with random crypto!

#አፄዎቹ የኮንፌዴሬሽን ካፕ ተጋጣሚያቸውን #በነገዉ ዕለት አመሻሽ የሚያዎቁም ይሆና ሀገራችንን | አፄዎቹ የኛ

#አፄዎቹ የኮንፌዴሬሽን ካፕ ተጋጣሚያቸውን #በነገዉ ዕለት አመሻሽ የሚያዎቁም ይሆና

ሀገራችንን በወከል በትልቁ የአፍሪካ የውድድር መድረክ የሚሳተፉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ተጋጣሚዎቻቸውን በነገው ዕለት የሚያውቁ ይሆናል ።

በቅድመ ማጣርያው ተሳታፊ የሆኑት ክለቦቻችን ቅዱስ ጊዮርጊስ በሻምፒየንስ ሊግ እንዲሁም ፋሲል ከነማ በኮንፌዴሬሽን ካፕ ውድድሮች ላይ የሚካፈሉ ይሆናል ።

የቅድመ ማጠርያ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓቱ በነገው ዕለት በግብፅ ካይሮ አመሻሹን ይፋ እንደሚሆን ተገልጿል ።

#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው


     #join #ተቀላቀሉ #share
          @Atsewechu_yegna
          @Atsewechu_yegna