ሐምሌ 22 በዚህች ዕለት ሰማዕተ ጽድቅ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን በአደራነት የሰጠቻቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ሕዝበ ክርስቲያኑን በጸሎታቸው እየደገፉ በትምህርታቸው እያበረቱ በማስተዳደር ላይ እንዳሉ በ1928 ዓ.ም በአረመኔው የኢጣልያ ፋሺስት በግፍ የተገደሉበትና ሰማዕትነት የተቀበሉበት ዕለት ነው። 957 viewsኩሉ ሀብት ሠናይ ወኩሉ ፍት ኩሉ እምላዕሉ ያዕ1÷17, 08:27