Get Mystery Box with random crypto!

#ባል_አስይዞ_ቁማር ፡ ፡ #ክፍል_ሰላሳ ፡ ፡ #በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ /// ይሄን ሁሉ ወሬ | አትሮኖስ

#ባል_አስይዞ_ቁማር


#ክፍል_ሰላሳ


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

///
ይሄን ሁሉ ወሬ ያወሩት አንድ ሬስቶራንት ገብተው እራት እየበሉ ነው።ሰዓቷን ስታይ 2:30 ሆኗል።መኪና ስለያዘች ወደቤት ለመሄድ ሰዓቱ ገና ነው..ግን መሄድ አልፈለገችም.....፡፡
"ቃልዬ ...ዛሬ አንተ ጋር ማደር እችላለሁ?"ስትል ጠየቀችወ፡፡
"ችግር የለውም ...ግን እቤት ቅር እንዳይላቸው፡፡››አላት፡፡
‹‹አይ .እሱን እኔ አስተካክላለሁ… ችግር የለውም››አለችው፡፡
ከሆነ እሺ ›አለና ተያይዘው ወደ ቃል ቤት አመሩ፡፡
እራታቸውን ውጭ ስለበሉ ቀጥታ ወደ መኝታ ቤት ነው ያመሩት።ያው እንደ ለማዳነቷ አልጋው ላይ ተቀመጠች.. ቃል ቀጥታ ወደ ቁምሳጥኑ ሄደና ከፍቶ ልብሶችን እያነሳ እየጣለ‹‹ ...የእኔን ቢጃማ ብሰጥሽ ይደብርሻል...ከታጠበ በኃላ አለበስኩትም" አለት.፡፡.
ግን.‹‹ወይ አለመተዋወቅ›አለች በውስጧ ቃል ያላወቀው እንደውም ለብሶት ሙሉ በሙሉ ጠረኑ እንደተጣበቀበት ቢሆን እርካታዋ ወሰን አልባ ይሆን እንደነበረ ነው...‹‹ምን ያደርጋል ይሄንን ግን እሱ አይረዳለኝም›ስትል በውስጧ አማረች፡፡በጣም በጥልቀት እንደሚረዳትና ግን ደግሞ አውቆ ያልተረዳት እያስመሰለ እንደሆነ ቢገባትስ ምን ትል ይሆን?፡፡
"አረ ችግር የለውም ..ስጠኝ ደስ ይለኛል"አለችው..ነጭ ቢጃማ ሱሪ ከነአላባሹ አቀበላት ...ተቀበለችና ጎኗ አስቀመጠችው"አሁን እንዴት ነው የለበስኩትን አውልቄ ይሄን የምለብሰው ...ቀሚስ ለብሼ ቢሆን እንኳን ቀላል ነው ...ግን አሁን የለበስኩት ሱሪ ነው...ቃል ፊት ሱሪዬን አውልቄ በፓንት ቆሜ ቢጃማ መልበስ...‹አይ ወደ መታጠቢያ ክፍል ልግባና እዛ ልቀይር›ብላ በማሰብ ወሰነችና...መልሳ ሀሳቧን ሰረዘችው፡፡
‹‹እዚሁ እሱ ፊት ነው መቀየር ያለብኝ...እኔ በገዛ እጮኛው ባሌን የተነጠቅኩ እና ልቤ የተሠበረ ንክ ነኝ ...ቢያንስ እሱ እንደዛ ነው የሚያውቀው እና ምንም ነገር ባደርግ በሀዘኔታ ከማየት ውጭ ምን ማለት ይችላል...?ለዛውስ እንደዚህ አይነት አጋጣሚዎች እየተጠቀምኩ ልብን ካልሸራረፍኩ እንዴት ነው ትልቁ እቅዴ ጋር የምደርሰው፡፡››በማለት እራሷን አበረታታችና ተነሳች፡፡ ቆመች፡፡ በአንድ ሜትር ርቀት ፊት ለፊቷ ነው ያለው...የጂንስ ሱሪዋን ቁልፍ ፈታ ዚፑን ወደታች ሳታንሸራትት እሱ እጅ ላይ ያለውን ሌላ ሰማያዊ ቢጃማ ይዞ ፊቱን አዙሮ ወደሚቀጥለው ክፍል ገባ....እንግዲህ ይሄ ማለት አልማችሁ ልትተኩሱ ቃታውን ስትስብ ቃ..ቃ ብቻ ብሎ ሲከሽፍባችሁ የሚሠማችሁን ስሜት በሉት።‹‹አይ ቃል አሁን የእኔን ከፊል እርቃን ላለማየት ካልሆነ በስተቀር የአንተንማ...እያንዳንድን የሠውነት አካሉን ማንም ሌላ ሰው ካየው በላይ አገላብጪ አይቼዋለሁ...እድሜ እዚህ ክፍል ለቀበርኳት ስውር ካሜራ ...የማርያም ስሞሽ ጥቁር ነጥብ ምልክት የት የት ጋር እንዳህ...በሰውነትህ ላይ ያለው ፀጉር የት ጋር እንደሚበዛ እና የት ጋር እንደሚሳሳ... የደረትህን መጠነ ስፋት እና የእንብርትህን ጉዶጓድ ጥልቀት ጭምር አውቃለሁ....እናም ይበልጥ ሚስጥራዊ ስለሆኑ የሠውነት ክፍሎቹም ርዝመትና እጥረት፤ ውፍረትና ቅጥነት በዝረዝር መናገር እችላለሁ...ቃል ግን ይሄንን ቢያውቅ ምን ይላል..." እያለች ስለራሷ የሚስጥር ጎተራነት በኩራት እያሰበች ባለችበት በዛው ደቅቃ ቃልም የእሷን እያንዳንዷን እርቃን የሰውነት ክፍሏን በተለያየ ቀን ክፍሉ ተቀምጦ ላፕቶፐ ላይ እየመጣለት ደጋሞ ያየውንና ያጠናውን በምልስት እየከለሰ በፈግታ ተሞልቶ ነበር ልብሱን እየለበሰ ያለው..
ሲጨርስ የመኝታ ቤቱን በራፍ አንኳኳ..
"ቃል ግባ ጨርሼያለሁ"አለችው፡፡ከፍቶ ገባ...ጨርሳ ከውስጥ ገብታ ተኝታ ነበር...
"ተኛሽ እንዴ?"
‹‹አዎ…ምነው?›› ምነው አባባሎ .ከመተኛቷ በፊት እንድታደርግለት ወይም እንድትሰጠው የሚፈልገው ነገር ካለ ብላ ነው፡፡
"አይ ምንም›› አለና እሱም እንደእሷው ተኛ .. በመሀከላችን የአንድ ክንድ ክፍተት ቢኖርም እሷም ወደ እሱ ዞራ እሱም ወደእሷ ዞሮ ፊት ለፊት እየተያየን ነበር የተኙት፡፡
"እንዴት ነው አሁን ተረጋጋሽ?›
‹‹ አዎ..ዕድሜ ላንተ ምንም አልል "አለችው…
‹‹ እጅሽን ስጪኝ ?››አለት.
ለምን እንደፈለገው ግራ ቢገባትም ቀኝ እጇን ሰጠችው.. በግራ እጅ ጨበጠው…‹‹ ያኛውንም›› አላት …በተመሳሳይ ሰጠችው… በሌለኛው እጅ ጨበጠው....ሰውነቷን ውርር አደረገው....ዛሬ ነገሮች መልካቸውን ሊቀይሩ ነው ስትል በውስጧ አሰበች ..ግን ወዲያው ነበር ሀሳቧ የተወላገደና የተሳሳተ መሆኑን የተረዳችው..."ከመተኛታችን በፊት በቀን ውሎችን ስላተሰጠን በጎ ነገር ሁሉ እንድናመሠግን ፈልጌ ነው"አለ
"ተኝተን?"
"ችግር የለውም …ዎናው ልባችን አለመተኛቱ ነው"
‹‹እሺ እንዳልክ ››አለችና እራሷን ዝግጅ አደረገች...አይኖቹን ጨፈነና ማነብነብ ጀመረ.. ከተወሰኑ ደቂቆች በኃላ የሚላቸውን ነገሮች በግልፅ መስማት አቁማ ነበር ... የሆነ የሚያንሳፍፍ አይነት መመሰጥ ውስጥ ገብታ እየቀዘፈች ነው። ሰውነቷ ሲላቀቅና ሲፍታታ፤ እናም ክብደት አልባ ሲሆን እየታወቀት ነው።አእምሮዋ ውስጥ የሆኑ የብርሀን ፍንጥርጣሪዎች ሲደንሱ ይሰማታል፡፡
...ቃል የምስጋና ፀሎቱን አጠናቆ እጆቾን ቢለቃቸውም እሷ ግን ቀጥላለች...አይኖቾ እንደተጨፈኑ አንደበቶም እንደተዘጋ ቢሆንም ውስጧ ግን እያነበነበ ነው።
‹‹…ቃልዬ አንተን መተዋወቄን እንደመባረክ ነው የምቆጥረው..አንተ ውስጤ ተደፍኖ የኖረውን እሳት የምታወጣልኝ የፍቅሬ ነዳጅ ነህ..አሁን እየተነፈስክ ያለኸው ትንፋሽህ ወደ ውስጤ ሰርጎ ሲገባ ኃይለኛ የኤሌክትሪክ ሞገድ በውስጤ ፈጥሮ ሲያንዘፈዝኝ ይታወቀኛል...ከንፈርህ ከንፈሬ ላይ ባይጣበቅም በጥልቀት ነፍስህ ድረስ ጠልቄ እየሳምኩህ ነው።እጆችህ እርቃን ሰውነቴ ላይ አርፈው እየዳበሱኝ ባይሆንም እኔ በፍቅርህ ቅልጥልጥ ብዬ እየተዝለፈለፍኩ ነው... ቢጃማዬንና ፓንቴን አውልቀህ ጥለህ ጭኔን ፈልቅቆ ውስጤ ለመግባት ባትሞክርም እግሮቼ ተከፋፍተው ሴትነቴ ረጥቦልህ እየቃተትኩ ነው...እንዲህ አይነት ፍቅር ማንንም አፍቅሬ አላውቅም.. እንዲህ አይነት ወሲብ ከማንም ተዋስቤ አላውቅም ...እንዲህ አይነት ስጋንም ነፍስንም በአንዴ ከፀባኦት አድርሶ የመመለስ አይነት የጦዘ እርካታ ማንም እንድረካ አድርጎኝ አያላውቅም..ወደፊትም ማድረገግ አይችልም…፡፡አንተ ግን..አንተ ግን...አንተ ግን ለስንት ጊዜ እንደደጋገመችው አታውቅም…ሰውነቷን ተርገፈገፈ..ጭው አለባት...ለአስር ደቂቃ በኃላ አይኖቾን መግለጥ ቻለች ...ቃል ርቀቱን እንደጠበቀ ጭልጥ ያለ ሠላማዊ እንቅልፍ ውስጥ ነው...እሷ ግን ምን ውስጥ ገብታ ነው የወጣችው ?የምታውቀው ነገር አልነበረም‹‹ቆይ አንድ የሚወድትን ሰው አጠገብ ተኝተው ግን ደግሞ ጫፍን ሳይነኩት በሀሳብ እያለሙ ብቻ ፍቅር መሰራት…ከዛም በተግባር የመጨረሻውን እርካታ መርካት ይቻላል እንዴ?እንዲህ አይነት ተአምር የትኛውም የፍቅር ፊልም ላይ ሆነ መፅሀፍ ሊይ አላነበብኩም….አሁን ቃል ምን አስቤ ምን እንደሰራው ቢያውቅ እንዴት ይታዘበኛል...?››ስትል ራሷን ጠየቀች…ፊቷን ከእሱ መለሰችና ጀርባዋን ሰጥታው ጥቅልል ብላ ተኛች...ደስ የሚል ሠላማዊ እንቅልፍ።


ይቀጥላል