Get Mystery Box with random crypto!

#ተራዝሟል ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የጥሪ ማስተካከያ አድርጓል። ዩኒቨርሲቲው በሪሚዳል ፕሮግራም | ATC UEE PREPARATION

#ተራዝሟል

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የጥሪ ማስተካከያ አድርጓል። ዩኒቨርሲቲው በሪሚዳል ፕሮግራም የተደመደቡ ተማሪዎችን ለመጋቢት 12&13 የጠራ ቢሆንም በልዩ ልዩ ጉዳዮች ምክንያት ጥሪውን ለመጋቢት 16&17/2015 ዓ.ም ማራዘሙን አሳውቋል።


፨ይህን መረጃ ለተማሪዎች ሼር በማድረግ ይተባበሩ


፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news