#ተራዝሟል
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የጥሪ ማስተካከያ አድርጓል። ዩኒቨርሲቲው በሪሚዳል ፕሮግራም የተደመደቡ ተማሪዎችን ለመጋቢት 12&13 የጠራ ቢሆንም በልዩ ልዩ ጉዳዮች ምክንያት ጥሪውን ለመጋቢት 16&17/2015 ዓ.ም ማራዘሙን አሳውቋል።
፨ይህን መረጃ ለተማሪዎች ሼር በማድረግ ይተባበሩ
፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news