ለልዩ ፍላጎት ትምህርት የሚረዱ 14 የድጋፍ መስጫ ማዕከላት ወደ ሥራ ገብተዋል
**********
የልዩ ፍላጎት ትምህርትን ለማጠናከር የሚረዱ 14 የድጋፍ መስጫ ማዕከላት በመገንባት ወደ አገልግሎት ማስገባቱን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
በቢሮው የልዩ ፍላጎት አካቶ ትምህርት እና መደበኛ ትምህርት ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል አስራት ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የልዩ ፍላጎት ትምህርት በመዲናዋ ተደራሽ እንዲሆን ቢሮው የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ቀደም ብሎ በከተማዋ 72 የድጋፍ መስጫ ማዕከላት የነበሩ ሲሆን፤ አሁን ላይ አስራ አራት ማዕከላት ተገንብተው ወደ አገልግሎት እንዲገቡ መደረጋቸውን ጠቁመዋል።
(ኢ.ፕ.ድ)
ሙሉውን ለማንበብ
https://press.et/?p=124724
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news