የሸዋሮቢት ከንቲባ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ!
የሸዋሮቢት ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው አሁን ከመሸ 3:00 ሰዓት አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች ጥቃት ተፈፅሞበት ህይወቱ እንዳለፈ ታውቋል።
ነፍስ ይማር!
#ትክክለኛና_ፈጣን_መረጃ_አድራሽ #አሥራት_ሚዲያ
#የሕዝብ_ድምጽ_ሚዲያ
ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም
Instagram:- https://www.instagram.com/asrat_media
Telegram:- https://t.me/asrat_news
Facebook:- https://www.facebook.com/AsratNews
Email:- www.asrat.media.com@gmail.com