ETHIOPIA(ኢትዮጵያ) ➊ በአፍሪካ በቀኝ ግዛት ያልተገዛች ብቻኛ ሀገር ናት። ➋ ከሌሎች በተለየ አስራ ሶስት ወር ያላት ሀገር ናት። ➌ ከ80 በላይ ቋንቋ ይነገርባታል። ➍ የቡና ተክል ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። ➎ 13 ቅርሶችን በ UNESCO በማስመዝገብ ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት። ➏ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኘው መርካቶ የፍሪካ ትልቁ የገበያ ማእከል ነው። ➐ በአሁጉራችን በህዝብ ብዛት ናይጄሪያን በመከተል ሁለተኛውን ስፍራ ይዛለች። ➑ በዓለማችን የባህር ወደብ ከሌላቸው ሀገራት በህዝብ ብዛት ቀዳሚ ናት። ➒ በአፍሪካ የራሷ ፊደልና ቁጥር ያላት ብቸኛዋ ሀገር ናት። ➓ በዓለማችን ብዙ ርቀት በመጓዝ ቀዳሚ የሆነው የአባይ ወንዝ መነሻ ናት። ➊➊ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የሆነችው አዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ናት። ➊➋ ከ200 በላይ የቋንቋ ዘዬ ይነገርባታል። ➊➌ የሀገሪቷ ሰም በመጽሐፍ ቅዱስ(42+)ና በቁራን በርካታ ጊዜ ተጠቅሷል። ➊➍ በአፍሪካ የመጀመሪያው የኦሎምፒክ ወርቅ ሜዳልያ ያስገኘው ኢትዮጵያዊው አበበ በቂላ ነው። ➊➎ ከሌሎች ሀገራት የተለየ የሰዓት እና የካላንደር አቆጣጠር አላት። ➊➏ ከአርመንያ በመቀጠል ክርስትና ብሔራዊ ሃይማኖቴ ነው ብላ የተቀበለች ሁለተኛዋ ሀገር ናት። ➊➐ በአፍርካ የመጀመሪያው መስጊድ መገኛ ናት። ➊➑ በቀንድ ከብት ብዛት ከአሁጉራችን ቀዳሚናት። ➊➒ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል የቀኝ ክፍሉ የሚገኝባት ሀገር ናት። ➋0 በኢትዮጵያ ውስጥ 924 የአእዋፍ ዝርያ ያሉ ሲሆን 23 ያህሉ በሌላ ዓለማት የማይገኙ ናቸው። @askignkeldoch 1.7K views...typing, 19:19