2022-08-05 11:26:06
#በቁርዓን_ውስጥ_የተጠቀሱት_እንስሳዎች!!
------------------------------//-----------------------
❶
وَٱلْخَيْلَ وَٱلْبِغَالَ وَٱلْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا
16:8 ፈረሶችንም፣ በቅሎዎችንም፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸው…(በቅሎ)
❷
إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تَذْبَحُوا۟ بَقَرَةًۭ ۖ -
2:67 «አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል»
❸
۞ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَسْتَحْىِۦٓ أَن يَضْرِبَ مَثَلًۭا مَّا بَعُوضَةًۭ فَمَا فَوْقَهَا ۚ
2:26 አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ (በትንሽነት ወይም በትልቅነት) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም፡፡(ትንኝ)
❹
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
88:17 አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
❺
فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِىَ ثُعْبَانٌۭ مُّبِينٌۭ
7:107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡
❻
كَأَنَّهُمْ جَرَادٌۭ مُّنتَشِرٌۭ
54:7 የተበተነ አንበጣ መስለው ከመቃብሮቹ ይወጣሉ፡፡
❼
إِنَّمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ ٱلْمَيْتَةَ وَٱلدَّمَ وَلَحْمَ ٱلْخِنزِيرِ
2:173 በናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን፣ የእሪያ(አሳማ) ሥጋንም፣
❽
فَلَمَّا عَتَوْا۟ عَن مَّا نُهُوا۟ عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا۟ قِرَدَةً خَٰسِـِٔينَ7:166 ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ «ወረዶች ዝንጀሮች ኹኑ አልን፤» (ኾኑም)፡፡
❾
فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ ٱلطُّوفَانَ وَٱلْجَرَادَ وَٱلْقُمَّلَ وَٱلضَّفَادِعَ 7:133ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም እንቁራሪቶችንም *በነሱ ላይ ላክን*
❿
ثَمَٰنِيَةَ أَزْوَٰجٍۢ ۖ مِّنَ ٱلضَّأْنِ ٱثْنَيْنِ وَمِنَ ٱلْمَعْزِ ٱثْنَيْنِ ۗ
ስምንትን ዓይነቶች ከበግ ሁለትን (ወንድና ሴትን) ከፍየልም ሁለትን (ፈጠረ)፡፡«
⓫
وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى ٱلنَّحْلِ
16:68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አሳወቀ…
⓬
وَتَفَقَّدَ ٱلطَّيْرَ فَقَالَ مَا لِىَ لَآ أَرَى ٱلْهُدْهُدَ
27:20 በራሪዎቹንም ተመለከተ፤ አለም «ሁድሁድን ለምን አላየውም!
⓭
فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ ٱلطُّوفَانَ وَٱلْجَرَادَ وَٱلْقُمَّلَ وَٱلضَّفَادِعَ
7:133ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም እንቁራሪቶችንም *በነሱ ላይ ላክን
⓮
إِنَّ ٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَن يَخْلُقُوا۟ ذُبَابًۭا وَلَوِ ٱجْتَمَعُوا۟ لَهُۥ ۖ
22:73 እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸው (ጣዖታት) ዝንብን ፈጽሞ አይፈጥሩም፡፡(ዝንብ)
⓯
كَمَثَلِ ٱلْحِمَارِ يَحْمِلُ أَسْفَارًۢا ۚ
62:5 ምሳሌ መጽሐፎችን እንደሚሸከም አህያ ብጤ ነው፡፡(የቤት አህያ)
⓰
فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ
37:142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን ዐሳው ዋጠው፡፡
⓱
أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَٰبِ ٱلْفِيلِ
105:1 በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?
⓲
فَرَّتْ مِن قَسْوَرَةٍۭ
74:51 ከዐንበሳ የሸሹ፡፡
⓳
ۚ فَمَثَلُهُۥ كَمَثَلِ ٱلْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ۚ
7:176 ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡
⓴
إِنَّ هَٰذَآ أَخِى لَهُۥ تِسْعٌۭ وَتِسْعُونَ نَعْجَةًۭ
38:23 ይህ ወንድሜ ነው፤ ለእርሱ ዘጠና ዘጠኝ ሴቶች በጎች አሉት፡፡
٠٠٠٠٠٠٠٠
حَتَّىٰٓ إِذَآ أَتَوْا۟ عَلَىٰ وَادِ ٱلنَّمْلِ
27:18 በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ
٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠
وَأَعِدُّوا۟ لَهُم مَّا ٱسْتَطَعْتُم مِّن قُوَّةٍۢ وَمِن رِّبَاطِ ٱلْخَيْلِ
8:60 ለእነሱም ከማንኛውም ኃይልና ከታጀቡ ፈረሶችም የቻላችሁትን ሁሉ አዘጋጁላቸው።
٠٠٠٠٠٠٠٠
ِۦ وَأَخَافُ أَن يَأْكُلَهُ ٱلذِّئْبُ
12:13 ተኩላ ይበላዋል ብዬ እፈራለሁ» አላቸው፡፡
٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠
مَثَلُ ٱلَّذِينَ ٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ أَوْلِيَآءَ كَمَثَلِ ٱلْعَنكَبُوتِ ٱتَّخَذَتْ بَيْتًۭا ۖ
29:41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን (ጣዖታትን) የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡
٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠
ِ ۚ قَالَ يَٰوَيْلَتَىٰٓ أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَٰذَا ٱلْغُرَابِ
5:31 «ወይ እኔ የወንድሜን ሬሳ እሸሽግ ዘንድ እንደዚህ ቁራ ብጤ መኾን አቃተኝን» አለ፡፡ ከጸጸተኞችም ኾነ፡፡
٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠
كَأَنَّهُمْ حُمُرٌۭ مُّسْتَنفِرَةٌۭ
74:50 እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡
٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠
يَوْمَ يَكُونُ ٱلنَّاسُ كَٱلْفَرَاشِ ٱلْمَبْثُوثِ
101:4 ሰዎች እንደ ተበታተነ ቢራቢሮ በሚኾኑበት ቀን፤
٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠٠
وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
105:3
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
https://t.me/+RfyKpcYtbiP7Fu1W
49 views08:26