ትናንት ማታ በሸዋሮቢት ከተማ በነበረው የተኩስ ልውውጥ 2 ፓትሮሎች ተቃጥለዋል። አንድ የባጃጅ አሽከርካሪን ጨምሮ ሶስት ንፁሃን ዜጎች ሞተዋል። ቁጥሩን መግለፅ ባያስፈልግም በፀጥታ አካላት ላይም ጉዳት ደርሷል። እጅግ አሳዛኝ ነው ለቪድዮ መረጃ አሁኑኑ በዩቲዩብ ይመልከቱት 3.6K viewstadi Sis, 12:16