ታላቁ የጥበብ ሩጫ! የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የማጠቃለያ መርኃ ግብር ክብረ በዓልን አስመልክቶ የሚካሄደው ታላቁ የጥበብ ሩጫ! ዛሬ ጠዋት 2:30 ፖሊ በር ላይ ይጀምራል። የታላቁ የጥበብ ሩጫ መስመር መነሻው ፖሊ_ጊዮርጊስ_ፓፒረስ_ዊዝደም– ፔዳ– ስታዲየም የሩጫው መዳረሻ በፔዳ ግቢ ስታዲየም ይሆናል። ኑ እንሩጥ፤ የታሪኩ ተሳታፊ እንሁን! ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 5.7K views07:27