በህወሓት ስር ያለችው ትግራይ መቀሌ ለኗሪዎቿ ሲኦል ሆናለች የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች:: መረጃው የድምጸ ወያኔ ነው መንጋ የህወሓት ደጋፊ ዲያስፓራ ይህ አይገባውም ጉዳዩ ከህዝቡ ሳይሆን ከህወሓት ነው
-የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ስርቆትና በመንገድ ላይ ሃንግ መበራከቱን ገለፁ።
-ሌሊት በጣም በብዙ አካባቢዎች ጣራ ላይ ያሉ የዲሽ እቃዎች ይሰረቃሉ።ሮቶ፣ቤት ውስጥ በመግባትም ጀሪካን እንኳን ሳይቀር ይሰረቃል።
-ቤት ግቢ ሰብረው በመግባት መዝረፍ እና መንገድ ላይ ሴቶችን አስቁመው ሃንግ የሚያደርጉ አሉ።
-ህዝቡ በጣም ቸግሮታል፣ሰው የሚሰርቁ ወደ ህግ ቢያቀርብ እንኳን የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች #በነፃ ይለቋቸዋል።ህዝቡ ሰሚ አጥታል።እንዲህ ከቀጠልን አስጊ ነው፣ሰሚ የለም።
-የመቀሌ ከተማ የፀጥታ አስተባባሪ አቶ ተስፋይ ገ/ማርያም በያዝነው ወር በከተማው በመሳርያ የታገዘ ትልልቅ ወንጀሎች ተፈፅመዋል ብለዋል።
እንግዲህ በህወሓት ስር ያለ ህዝብ በዚህ ሁኔታ ላይ ነው።