ሰከላ/ግሽ ዓባይ ሰከላ ከባህርዳር ከተማ በስተደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ165 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ ትገኛለች። የወረዳዋ ርዕሰ ከተማ ግሽ ዓባይ የምትባል ሲሆን፤ የዓባይ ወንዝ መነሻ እንደሆነች ይነገርላታል። አማራ ባንክ ከባንክ ባሻገር! የአማራ ባንክ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች Website | Facebook | Telegram | Instagram | Twitter | LinkedIn |YouTube #አማራባንክ #AmharaBank 12.4K views13:29