Get Mystery Box with random crypto!

የሀዘን መግለጫ! የባንካችን የሥራ ባልደረባ የነበሩት ወ/ሮ በአንቺአምላክ ከፍያለ ከዚህ ዓለም በ | Amhara Bank

የሀዘን መግለጫ!

የባንካችን የሥራ ባልደረባ የነበሩት ወ/ሮ በአንቺአምላክ ከፍያለ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የአማራ ባንክ ማኔጅመንት እና ሠራተኞች የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን፡፡