ተስፋዬ ሳህሉ(አባባ ተስፋዬ) የመጀመሪያው የልጆች የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅ እና አቅራቢ፣ ተዋናይ፣ ድምጻዊ፣ የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋች፣ የውዝዋዜ አሰልጣኝ፣ ደራሲ(የልጆች ተረት)፣ ተረት ተናጋሪ፣ የዜማና ግጥም ደራሲ እና የምትሃት ባለሙያ ነበሩ። አማራ ባንክ ከባንክ ባሻገር! የአማራ ባንክ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች Website | Facebook | Telegram | Instagram | Twitter | LinkedIn |YouTube #አማራባንክ #AmharaBank 20.0K views12:19