የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች:
10.31K
የሰርጥ መግለጫ
<Amazing bible facts>
<አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች>
😱😱😱😱
" ሣሩ ይደርቃል አበባውም ይረግፋል፥ የአምላካችን ቃል ግን ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች። "
(ትንቢተ ኢሳይያስ 40:8)
ኢየሱስ ማነው?👇
@who_is_jesus
እውነት ለሁሉ 👇
@ewnetlehulu
@milites_Christi
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-06-12 23:03:26
ማቴዎስ ኢየሱስ ንጉሥ ነው [Jesus is King] ይለናል። አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች @amazing_bible_facts @amazing_bible_facts @amazing_bible_facts
4.9K views20:03
2022-06-12 23:02:36
የማርቆስ ወንጌል 22 ተአምራቶችን እና 8 ምሳሌዎችን መዝግቧል።
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
4.8K viewsedited 20:02
2022-06-05 22:20:52
በመጽሐፍ ቅዱስ "ማርቆስ" የሚለውን ስም 2 ሰዎች ተጠቅመውታል።
ቆላ 4፥11
ሐዋ ሥራ 12፥12, 25
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
5.9K views19:20
2022-05-25 23:09:23
ማቴዎስ ወንጌል ውስጥ 21 ተዓምራቶች ተጠቅሰዋል።
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
9.4K views20:09
2022-05-25 12:30:05
ማቴዎስ ወንጌል ውስጥ 23 ምሳሌዎች ተጠቅሰዋል።
ማቴ 5፤ 14-16(ከዕንቁ በታች ያለች መብራት)፣ 7፤ 24-26(ብልህ እና ሞኙ ቤት ሰሪ)፣ 9፥16(አዲስ እራፊ በአሮጌ ልብስ)፣ 9፥17(አዲስ ወይን በአሮጌ አቁማዳ)፣ 12፥29(የኃይለኛው ሰው ምሳሌ)፣ 13፤ 3-23(የዘሪው ምሳሌ)፣ 13፤ 24-30(የእንክርዳዱ ምሳሌ)፣ 13፤ 31-32(የሰናፍጭ ቅንጣት ምሳሌ)፣ 13፥33(የእርሾ ምሳሌ)፣ 13፥44(የተሰወረው ሀብት/መዝገብ ምሳሌ)፣ 13፤ 45-46(የዕንቁ ምሳሌ)፣ 13፤ 47-50(የመረቡ ምሳሌ)፣ 15፤ 10-20("የሰውን ልብ የሚያረክሰው" ምሳሌ)፣ 18፤ 11-14(የጠፋው በግ ምሳሌ)፣ 18፤ 21-35(ይቅርታ ማድረግ የተሳነው ባሪያ)፣ 20፤ 1-16(የባለ ወይን እርሻ ምሳሌ)፣ 21፤ 28-32(የሁለቱ ወንድማማቾች ምሳሌ)፣ 21፤ 33-45(የወይን አትክልቱ ባለቤት ምሳሌ)፣ 22፤ 2-14(የንጉሡ ሰርግ ግብዣ ምሳሌ)፣ 24፤ 32-44(የበለሷ ምሳሌ)፣ 24፤ 45-51(የታማኙና የክፉ ባሪያ ምሳሌ)፣ 25፤ 1-13(አስሩ ቆነጃጅት)፣ 25፤ 14-30(የጌታውና የባሮቹ ምሳሌ)፣
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
6.7K viewsedited 09:30
2022-05-24 00:16:53
ማቴዎስ ስለ "እግዚአብሔር መንግሥት" 32 ጊዜ ጽፏል።
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
7.6K views21:16
2022-05-21 00:57:34
"ቤተ ክርስቲያን" የሚለው ቃል በማቴዎስ ወንጌል 3 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን በሌሎቹ ወንጌላት ግን አንድም ጊዜ አልተጠቀሰም። [ማቴ 16:18፣ 18:17]
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
6.1K views21:57
2022-05-21 00:47:45
ማቴዎስ ስለ ሰዱቃውያን 7 ጊዜ የጠቀሰ ሲሆን ማርቆስና ሉቃስ 1 ጊዜ ጠቅሰዋል፤ ዩሐንስ ጭራሽኑ አልጠቀሰም።
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
6.6K views21:47
2022-05-16 23:35:05
ኢየሱስ በማቴዎስ ወንጌል "የሰው ልጅ" በሚለው ስያሜ 30 ጊዜ ተጠርቷል።
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
8.1K views20:35
2022-05-16 00:02:12
ማቴዎስ "የዳዊት ልጅ" የሚለውን ቃል 10 ጊዜ ተጠቅሟል። [ማቴ 1፥1፣ 1:20፣ 9:27፣ 12:23፣ 15:22፣ 20:30፣ 20:31፣ 21:9፣ 21:15፣ 22:42]
አስደናቂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታዎች
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
@amazing_bible_facts
5.7K viewsedited 21:02