አፋር ..... 127ኛዉ የአደዋ ድል መታሰቢያ በአል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች | Ahmed Habib Alzarkawi
አፋር .....
127ኛዉ የአደዋ ድል መታሰቢያ በአል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች በሰመራ በመከበር ላይ ነው ።
በድል መታሰቢያ በአሉ ላይ የሀገርመከላከያ ሠራዊት ፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የተለያዪ የህብረተሰብ ክፍሎች አንዲሁም የፌደራልና የክልሉ ፖሊስ ተገኝተዋል ።
መልካም የአደዋ ድል በዓል ይሁንላችሁ
ሰመራ፣ የካቲት 23/2015 (አፋ.ብ.መ.ድ)