እጃችንን እንዘርጋ!!! የአማራ ክልል በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ልማት ፈንድ ጽ/ቤት ሐብት ለማሰባሰብ የከፈታቸው አካውንቶች ናቸው። በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም በተማከለ መንገድ ሐብት ማሰባሰብና በፍትሃዊነት ለመጠቀም የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የእርስዎ አስተዋጽኦም ይፈለጋልና ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቦልዎታል። 543 views15:14