Get Mystery Box with random crypto!

All Pharma

የቴሌግራም ቻናል አርማ allpharmacist — All Pharma A
የቴሌግራም ቻናል አርማ allpharmacist — All Pharma
የሰርጥ አድራሻ: @allpharmacist
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 627
የሰርጥ መግለጫ

On this channel
-Pharmaceutical
-Laboratory Products
-Medical Books
-References
-Pharmacy store Referencesvg
-Vacancy Adv

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-07 23:14:49
Any one who have licence for drugist or pharmacist Around dessie call 0908850209
106 views20:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 08:10:19
#AddisAbaba

የቤት ኪራይ መጨመር አይቻልም !

" ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስከሚሻሻል ድረስ የኪራይ ዋጋ መጨመር አይቻልም- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስከሚሻሻል ድረስ የኪራይ ዋጋ መጨመር የማይቻል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።

ከንቲባዋ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስከሚሻሻል የቤት ኪራይ መጨመር አይቻልም ብለዋል።

ከንቲባዋ በመግለጫቸው የከተማ አስተዳደሩ በየ3 ወሩ የሚታደስ መመሪያ እንደነበረው አስታውሰዋል።

በከተማዋ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት በመኖሩ በዜጎች ላይ ጫና እያስከተለ በመሆኑ የቤት ኪራይ መጨመር መከልከሉን አስረድተዋል።

በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ በልዩ ሁኔታ አይቶ ደንቡ እስካልተሻሻለ ድረስ ምንም አይነተ የቤት ኪራይ ጭማሪ ማድረግ አይቻልም ብለዋል።

አከራዮችም ሆኑ ተከራዮች ይህንኑ ማወቅ እንዳለባቸው ጠቁመው ክልከላውን ተላልፈው በሚገኙ ላይ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል ሲሉ አሳስበዋል።

በዚህ ዙሪያ ዜጎች መብትና ግዴታቸውን በቅጡ ተገንዝበው እንዲሰሩ አስገንዝበዋል።

@AllPharmacist
90 views05:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 20:31:48
የነዳጅ ዋጋ

ከነገ ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ ጭማሬ መደረጉን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳውቋል።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታህሳስ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ባስተላለፈው የነዳጅ ውጤቶች የዋጋ ግንባታና የትርፍ ህዳግ አሰራር እና የመሸጫ ዋጋ ማስተካከያና የታለመ ድጎማ አፈጻጸም ውሳኔ ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ስራ ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል፡፡

በዚህ መሰረት÷

ቤንዚን 47. 83 በሊትር
ነጭ ናፍጣ 49.02 በሊትር
ኬሮሲን 49.02 በሊትር
ቀላል ጥቁር ናፍጣ 53.10 በሊትር
ከባድ ጥቁር ናፍጣ 52.37 በሊትር
የአውሮፕላን ነዳጅ 98.83 በሊትር መሆኑን አስታውቋል፡፡

ከላይ የተገለጸው የቤንዚን፣ የኬሮሲንና የነጭ ዋጋ ላይ ለህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ወይም የታለመ ድጎማ ተጠቃሚ ተሸከርካሪዎች 15 በመቶ በመንግስት እንዲደጎሙና ቀሪውን 10 በመቶ እንዲከፍሉ በማድረግ የድጎማ መጠኑን በቴሌ ብር ተመላሽ እንዲሆንላቸው ይደረጋል ተብሏል።

የተደረገው የዋጋ ማስተካከያ የተደረገባቸው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በዝርዝር ከነገው /ሰኔ 29/2014 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች በሚገኙ ማደያዎች ሁሉ ተግባራዊ እንደሚሆን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

ምንጭ፦ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር

@tikvahethiopia
62 views17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 20:31:47 At Last!
130 views17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 04:38:38 Antibiotics PDF international author
133 viewsedited  01:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 04:37:57
248 views01:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 04:29:35
Which Paths?
141 views01:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:03:44
From Social media
@AllPharmacist
255 views08:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 07:46:39
A Pharmacy which is located around Atlas would like to hire a head Pharmacist who has an experience in retail pharmacy. Interested applicants can call for application +251911230336
152 views04:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ