As wr wb ወዳጆቼ ነብያችን ሰ.አ.ወ የዙልሒጃ 9ኝን የጾመ ሠው የ ሁለት አመት ወንጀሉ እንደሚማርለት ተናግረዋል ። ቀኑም ነገ አርብ ነው ! ከቻልን እንፁም ካልቻልን ደግሞ እናስታውስ ! ወዳጆቼ የዚህ ኸይር ተካፋይ እንሁን! ለሌሎችም ያጋሩ!!! إن شاء الله @mahbubil 18 views ⓵, 19:55